Numbers 32:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሕና ግና ንደቂ እስራኤል ክሳብ ናብ ስፍራኦም ነብጽሖም ዕጥቂ ሒዝና ክንወጽእ ኢና። ንኣሽቱ ደቅና ድማ ብሰንኪ ነበርቲ እታ ሃገር ኣብተን ሓጹር ከተማታት ክነብሩ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኛ ግን ለጦርነት ታጥቀን ወደ ስፍራቸው እስክናገባቸው ድረስ በእስራኤል ልጆች ፊት እንሄዳለን፤ በዚህም ምድር ስላሉ ሰዎች ልጆቻችን በተመሸጉ ከተሞች ይቀመጣሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኛ ግን ለጦርነት ተዘጋጅተን ወደ ስፍራቸው እስክናገባቸው ድረስ በእስራኤል ልጆች ፊት እንሄዳለን፤ በዚህም ምድር ስላሉ ሰዎች ልጆቻችን በተመሸጉ ከተሞች ይቀመጣሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኛ ግን ለጦርነት ተዘጋጅተን ወደ ስፍራቸው እስክናገባቸው ድረስ በእስራኤል ልጆች ፊት እንድሄዳለን፤ በዚህም ምድር ስላሉ ሰዎች ልጆቻችን በተመሸጉ ከተሞች ይቀመጣሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ኑን ኦላ ሚሻ ዳንጪደ፥ እስራኤልያ አሳ ኡንቱንቱ ሳኣ ጋና ጋካናዉ ኦለታናዉ ባና። ሄዋ ኬሻን፥ ሀ ጋድያን ደእያ አሳቱዋፐ ናገታናዉ፥ ኑ ናናይነ ማጫ አሳይ ግምበቲደ ኡቴዳ ካታማቱዋን ደእኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin nuuni olaa miishshaa danc'c'iide, Israa'eeliyaa asaa unttunttu sa'aa gatsana gakkanaw olettanaw baana. Hewaa keeshshan, ha gadiyaan de'iyaa asatuwaappe naagettanaw, nu naanaynne mac'c'a Asay gimbbettiide utteedda katamatuwaan de'ino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin nu bagga Isra7eele asay baas duussaso gidida biittayo gelidi uttana gakkanaas nu ubbaafe sinththati olas kezanaas giigetti uttidos; nuni hessa polidi simmana gakkanaas nu naytinne nu machcheti hayssa ha derezan diza asaappe istta bolla qohoy gakkontta mala gimbettida katamaan hirgay baynda diishshetto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኑ ባጋ ኢስራኤሌ ኣሳይ ባስ ዱሳሶ ጊዲዳ ቢታዮ ጌሊዲ ኡታና ጋካናስ ኑ ኡባፌ ሲንቲ ኦላስ ኬዛናስ ጊጌቲ ኡቲዶስ፤ ኑኒ ሄሳ ፖሊዲ ሲማና ጋካናስ ኑ ናይቲኔ ኑ ማቼቲ ሃይሳ ሃ ዴሬዛን ዲዛ ኣሳፔ ኢስታ ቦላ ቆሆይ ጋኮንታ ማላ ጊምቤቲዳ ካታማን ሂርጋይ ባይንዳ ዲሼቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን እስራኤለ አሳይ ባንታ በሳ ኤካና ጋካናዉ ኑኒ ኦላ ሚሸ ዳንጭድ ኤንታ ስንን ከይድ ኦለታናዉ ጊገትዳ። ሄ ዎደ ሄ ቢታን ደእያ አሳይ ኑ ናይታነ ኑ ማቸታ ቆሆና መላ ግምበትድ ኡትዳ ካታማታን ደኦና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Isra7eele asay banta bessaa ekana gakanaw nuuni ola miishe dancidi enta sinthan keyidi oletanaw giigetida. He wode he biittan de7iya asay nu naytanne nu macheta qohonna mela gimbetidi uttida katamatan de7ona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይሁን እንጂ ወደ ስፍራቸው እስክናገባቸው ድረስ ታጥቀንና በእስራኤላውያን ፊት ግንባር ቀደም ሆነን ለመሄድ ዝግጁ ነን፤ በዚህም ጊዜ ሴቶቻችንና ልጆቻችን በምድሪቱ ላይ ካሉት ነዋሪዎች እንዲጠበቁ በተመሸጉ ከተሞች ይኖራሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያም በኋላ ከወገኖቻችን ከእስራኤላውያን ጋር ወደ ጦርነት ለመሄድና የራሳቸው ወደሆነችው ምድር ገብተው እስኪሰፍሩ ድረስ በግንባር ቀደምትነት ተሰልፈን ለመዋጋት ዝግጁዎች እንሆናለን፤ እኛም ይህን ግዳጅ ፈጽመን እስከምንመለስ ልጆቻችን በእነዚህ በተመሸጉ ከተሞች ይኖራሉ፤ በዚህች ምድር ከሚኖሩትም ሰዎች ወገን ጒዳት አይደርስባቸውም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሕና ግና፥ ናብታ ቦታኦም ክሳዕ እነእትዎም ቀቅድሚ ደቂ እስራኤል ክንከይድ ኣፅዋር ሒዝና ተዳሊና ኣለና። ደቅና በቶም ደቂ ዓዲ ምእንቲ ኸይፈርሑ ኣብ ዕሩዳት ከተማታት ይቀመጡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሕና ግና፡ ናብታ ቦታኦም ክሳዕ እንእትዎም፡ ቀቅድሚ ደቂ እስራኤል ክንከይድ ተዳሊና ኣጽዋር ሒዝና ኣሎና። ደቅና ኸአ ብዛዕባ እቶም ኣብታ ሃገር ዚነብሩ፡ ኣብ ጽንዓት ከተማታት ይቀመጡ። |