Numbers 32:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ቀሪቦም ድማ፡ ኣብዚ ንጥሪትና መጓሰ ኣባጊዕ፡ ንደቅና ድማ ከተማታት ክንሰርሕ ኢና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወደ እር​ሱም ቀር​በው አሉት፥ “በዚህ ለእ​ን​ስ​ሶ​ቻ​ችን በረ​ቶ​ችን፥ ለል​ጆ​ቻ​ች​ንም ከተ​ሞ​ችን እን​ሠ​ራ​ለን፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደ እርሱም ቀርበው አሉት። በዚህ ለእንስሶቻችን በረቶች ለልጆቻችንም ከተሞች እንሠራለን፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወደ እርሱም ቀርበው እንዲህ አሉት፦ “በዚህ ለበጎቻችን በረቶች ለልጆቻችንም ከተሞች እንሠራለን፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ሙሴ ማታ ዪደ፥ አ ሀዋዳን ያጌድኖ፤ “ኑን ሀዋን ኑ መሄቶ ድርሳ፥ ኑ ናናዉ ካታማቱዋ ኬጻና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu Muse mata yiide, Aa hawaadan yaageeddino; «Nuuni hawaan nu mehetoo dirssaa, nu naanaw katamatuwaa kees's'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isttika Musekko shiiqidi, «Nuni nu mehetas aqoso, nu machchetassinne nu naytas duussaso ooththana koyoos.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲካ ሙሴኮ ሺቂዲ፥ «ኑኒ ኑ ሜሄታስ ኣቆሶ፥ ኑ ማቼታሲኔ ኑ ናይታስ ዱሳሶ ኦና ኮዮስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ሙሰኮ ሺቅድ፥ “ኑኒ ሀይሳን ኑ መህያስ ዳራ፥ ኑ ናይታስነ ኑ ማቸታስ ካታማ ኬፃናዉ ኮዮስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti Museko shiiqidi, “Nuuni haysan nu mehiyas dara, nu naytasinne nu machetas katama keexanaw koyoos.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚህ በኋላ ወደ እርሱ ቀርበው እንዲህ አሉት፤ “እዚህ ለከብቶቻችን በረቶች፣ ለሴቶቻችንና ለልጆቻችን ከተሞች መሥራት እንወድዳለን፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱም ወደ ሙሴ ቀርበው እንዲህ አሉ፦ “በመጀመሪያ በዚህ ለእንስሶቻችን በረቶች፥ ለልጆቻችንም ከተሞችን እንድንሠራ ፍቀድልን፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሳቶም ከዓ ናብኡ ቐሪቦም “ኣብዙይ ንእንስሳትና ደምበታት፥ ንደቅና ድማ ኸተማታት ክንሰርሕ ኢና፤
Amharic Tigrinya 2011 ንሳቶም ከአ ናብኡ ቐሪቦም በሉ፡ ኣብዚ ንማልና ደቤታት፡ ንቖልዑና ድማ ከተማታት ክንሰርሕ፡