Numbers 32:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብኡ እንተ ረሓቕኩም፡ መሊሱ ኣብ በረኻ ኺሓድጎም እዩ። ነዚ ህዝቢ ብዘሎ ድማ ከተጥፍኦ ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱን ትታ​ች​ሁ​ታ​ልና ዳግ​መ​ኛም በም​ድረ በዳ ትታ​ች​ሁ​ታል፤ በዚ​ችም ማኅ​በር ሁሉ ላይ ትበ​ድ​ላ​ላ​ችሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱን ከመከተል ብትመለሱ እርሱ ሕዝቡን በምድረ በዳ ደግሞ ይተዋል፤ ይህንንም ሕዝብ ሁሉ ታጠፋላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱን ከመከተል ብትመለሱ እርሱ ዳግመኛ ሕዝቡን በምድረ በዳ ይተዋል፤ ይህንንም ሕዝብ ሁሉ ታጠፋላችሁ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተ መና ጎዳ ካልያዋ አጊደ ዎራ ስሞፐ፥ እ ቃይካ ባረ አሳ መላ ቢታን አግ ባሻና። ያቲደ ህንተ ሀ አሳ ኡባ ይሳና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hintte Med'inaa Godaa kaalliyaawaa aggiide wora simmooppe, I k'aykka bare asaa mela biittaan aggi bashana. Yaatiide hintte ha asaa ubbaa d'ayissana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte Oroobeele zarkketinne Gaade zarkketi GODAA kaallontta ixxiko izi ha deraa ubbaa bazzon aggaagana; istta bolla gakkiza meto ubbaan intte oyshettana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ኦሮቤሌ ዛርኬቲኔ ጋዴ ዛርኬቲ ጎዳ ካሎንታ ኢጺኮ ኢዚ ሃ ዴራ ኡባ ባዞን ኣጋጋና፤ ኢስታ ቦላ ጋኪዛ ሜቶ ኡባን ኢንቴ ኦይሼታና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ጎዳ ካሎና እፅኮ፥ እ ቃስካ ባ ደርያ መላ ቢታን አጋና። ኤንታና ጋክያ ዩዋስ ህንተ ኦይሸታና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte Godaa kaallonna ixiko, I qassika ba deriya mela biittan aggana. Entana gakiya dhayuwas hinte oyshetana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱን ከመከተል ብትመለሱ አሁንም ይህን ሁሉ ሕዝብ በምድረ በዳ ይተወዋል፤ ለሚደርስበትም ጥፋት ምክንያቱ እናንተው ትሆናላችሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እናንተ የሮቤልና የጋድ ሰዎች አሁን እግዚአብሔርን ለመከተል እምቢ ብትሉ፥ እርሱም ይህን ሕዝብ እንደገና በምድረ በዳ ይተወዋል፤ በእነርሱም ላይ በሚደርሰው ጥፋት እናንተ ኀላፊዎች ትሆናላችሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንእግዚኣብሄር ምኽታል እንተ ኣበኹም፥ ንሱ መሊሱ ንእስራኤል ኣብ ምድረ በዳ ኽሓድጎም እዩ። ነዝ ዅሉ ህዝቢ እዙይ ከዓ ተጥፍእዎ ኣለኹም” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ምስዓቡ እንተ ተመለስኩም፡ ንሱ ኸአ መሊሱ ንእስራኤል ኣብ በረኻ ይሓድጎም እሞ፡ ነዚ ህዝቢ እዚ ኹሉ ተጥፍእዎ ኣሎኹም።