Numbers 32:11 — Compare Translations
11 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብሓቂ፡ ካብቶም ካብ ግብጺ ዝደየቡ ሰባት፡ ወዲ ዕስራ ዓመትን ልዕሊኡን፡ ነታ ንኣብርሃምን ይስሃቅን ያእቆብን ዝመሓልኩላ ምድሪ ኣይርእያን እዩ። ምሉእ ብምሉእ ስለ ዘይሰዓቡኒ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከግብፅ የወጡት ከሃያ ዓመት ጀምሮ ከዚያም በላይ ያሉት መልካምንና ክፉን የሚያውቁ ሰዎች እኔን ፈጽመው አልተከተሉምና ለአብርሃምና ለይስሐቅ ለያዕቆብም እሰጥ ዘንድ የማልሁባትን ምድር አያዩም፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም። በእውነት እግዚአብሔርን ፈጽመው ከተከተሉ ከእነዚህ ከቄኔዛዊው ከዮፎኔ ልጅ ከካሌብና ከነዌ ልጅ ከኢያሱ በቀር፥ ከግብፅ የወጡት ከሀያ ዓመት ጀምሮ ከዚያም በላይ ያሉት ሰዎች እኔን ፈጽመው አልተከተሉምና ለአብርሃምና ለይስሐቅ ለያዕቆብም እሰጥ ዘንድ የማልሁበትን ምድር አያዩም ብሎ ማለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ‘ከግብጽ የወጡት ዕድሜአቸው ሀያ ዓመት የሞላቸውና ከዚያም በላይ ያሉት ሰዎች እኔን ፈጽመው አልተከተሉምና ለአብርሃምና ለይስሐቅ ለያዕቆብም ለመስጠት የማልሁላቸውን ምድር አያዩም፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ‘መና ጎዳ ባረንቱ ኩመን ዎዛናፐ ካሌዳ ቀኒዝያ ይፉነ ናኣ ካሌባፐነ ኔዌ ናኣ ኢያሱፐ አትና፥ የለቶደፐ ላታሙ ላይነ ሄዋፐ ቦላና ደእያ አቱማ አሳን ግብጼ ጋድያፐ ከሴዳዋንቱፐ እቱነ፥ ታን አብራሃማዉ፥ ይሳቃዉነ ያቆባዉ እማናዉ ጫቄዳ ቢታ በኤና። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ታና ባረንቱ ኩመን ዎዛናፐ ካልበይክኖ’ ያጊደ ጫቄዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | ‹Med'inaa Godaa barenttu kumentsaa wozanaappe kaalleedda K'eniiziyaa Yifune na'aa Kaaleebappenne Neewe na'aa Iyyaasuppe attina, yelettoodeppe laatamu laytsanne hewaappe bollana de'iyaa attuma asan Gibs'e gadiyaappe keseeddawanttuppe ittuunne, taani Abrahaamaw, Yisaak'awunne Yaak'oobaw immanaw c'aak'k'eedda biittaa be'enna. Ayaw gooppe, unttunttu taana barenttu kumentsaa wozanaappe kaallibeykkino› yaagiide c'aak'k'eedda. |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ‘ባንታ ኩመ ዎዛናፐ ታና ካልቦና ግሾ፥ ግብፀ ቢታፈ ከይዳይሳታፐ ላይ ላታማነ እያፐ ቦላ ግድዳ አደ አሳፐ እሶይካ አብራሃመስ፥ ይሳቃስነ ያይቆባስ እማና ጋዳ ጫቅዳ ቢታ ገለኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | ‘Banta kumetha wozanaape tana kaalliboonna gisho, Gibxe biittafe keydaysatape laythi laatamanne iyape bolla gidida adde asaape issoyka Abrahaames, Yisaaqasinne Yayqoobas immana gada caaqida biitta gelekona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ‘በፍጹም ልባቸው ስላልተከተሉኝ ከግብፅ ከወጡት፣ ዕድሜያቸው ሃያ ዓመትና ከዚያ በላይ የሆናቸው ሰዎች አንዳቸውም ለአብርሃም፣ ለይስሐቅና ለያዕቆብ ልሰጥ በመሐላ ቃል የገባሁላቸውን ምድር አያዩዋትም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ‘ብዘይ እቶም ንእግዚኣብሄር ብምሉእ ልቦም ዝተኣማመኑ ካሌብ ወዲ ዮፎኒ ቄኔዛውን፥ ኢያሱ ወዲ ነዌን፥ እዞም ብምሉእ ልቦም ዘይተኣማመኑ፥ እቶም ካብ ግብፂ ዝወፁ ሰባት፥ ካብ ወዲ ዕስራ ዓመት ንላዕሊ ዘለዉ፥ ነታ ንኣብርሃምን ንይስሓቅን ንያእቆብን ክህቦም ዝመሓልኩሎም ምድሪ ኣይርእይዋን እዮም።’ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብጀካ ካሌብን ወዲ የፋኔ ቀኒዛውን እያሱ ወዲ ኔዌን፡ ንእግዚኣብሄር ፈጺሞም ስለ ዝሰዐብዎ፡ እዞም ካብ ግብጺ ዝደየቡ ሰባት ፈጺሞም ስለ ዘይሰዐቡኒ፡ ካብ ወዲ ዕስራ ዓመት ንላዕሊ ዘለው ነታ ንኣብርሃም፡ ንይስሃቅ፡ ንያእቆብ ከአ ዝመሓልኩሎም ምድሪ ኣይርእይዋን እዮም። |