Numbers 31:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘይካ እቶም ዝተረፉ እተቐትሉ ንነገስታት ሚድያን ድማ ቀተልዎም። ማለት ኤዊን ረቀምን ሱርን ሑርን ረባን ሓሙሽተ ነገስታት ሚድያን፤ በላዓም ወዲ ቤኦር እውን ብሰይፊ ቀተሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የምድያምንም ነገሥታት በዚያው ጦርነት በአንድነት ገደሉአቸው፤ አምስቱም የምድያም ነገሥታት ኤዊ፥ ሮቆም፥ ሱር፥ ሑር፥ ሮባቅ ነበሩ፤ የቢዖርንም ልጅ በለዓምን ደግሞ በዚያው ጦርነት በሰይፍ ገደሉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከተገደሉትም ጋር የምድያምን ነገሥታት ገደሉአቸው፤ አምስቱም የምድያም ነገሥታት ኤዊ፥ ሮቆም፥ ሱር፥ ሑር፥ ሪባ ነበሩ፤ የቢዖርንም ልጅ በለዓምን ደግሞ በሰይፍ ገደሉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከተገደሉትም ጋር የምድያምን ነገሥታት ገደሉአቸው፤ አምስቱም የምድያም ነገሥታት ኤዊ፥ ሮቆም፥ ሱር፥ ሑር፥ ሪባ ነበሩ፤ የቢዖርንም ልጅ በለዓምን ደግሞ በሰይፍ ገደሉት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ምድያማ ካተቱዋ እቼሻቱዋ፥ ኤዋ፥ ረቄማ፥ ጹራ፥ ሁራነ ረባአ ግያዋንታ ዎድኖ። ኡንቱንቱ ቃይ ብኦራ ናኣ ባላማካ ማሻን ሲፌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay Midiyaama kaatetuwaa ichcheshatuwaa, Eewa, Rek'eema, S'uura, Huuranne Rebaa'a giyaawantta wod'eeddino. Unttunttu k'ay Bi'oora na'aa Balaamakka mashshaan siifeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hayqqidayta giddon Midiyaame kawo ichchashati Eeway, Ereqeemey, Xuurey, Uureynne Ereba7ey deettes; Bi7oore naa Balaamekka mashshan wodhida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይቂዳይታ ጊዶን ሚዲያሜ ካዎ ኢቻሻቲ ኤዋይ፥ ኤሬቄሜይ፥ ጹሬይ፥ ኡሬይኔ ኤሬባኤይ ዴቴስ፤ ቢኦሬ ና ባላሜካ ማሻን ዎዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እቻሹ ምድያመ ካዎታ፥ ኤዋ፥ ረቄማ፥ ዙራ፥ ሁራነ ሬባ ጌተትያ አሳታ ዎዶሶና፤ ቃስ ብኦራ ናኣ ባላማካ ማሻን ዎዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ichashu Midiyaame kawota, Ewa, Reqeema, Zura, Huranne Reeba geetetiya asata wodhidosona; qassi Bi7oora na7aa Balaamaka mashshan wodhidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከተገደሉትም መካከል አምስቱ የምድያም ነገሥታት ኤዊ፣ ሮቆም፣ ሱር፣ ሑርና ሪባ ይገኙባቸዋል፤ የቢዖርን ልጅ በለዓምንም በሰይፍ ገደሉት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አምስቱንም የምድያም ነገሥታት ኤዊን፥ ሬቄምን፥ ጹርን፥ ሑርንና ሬባዕን ገደሉ፤ የቢዖርን ልጅ በለዓምንም ገደሉት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምስኣቶም ከዓ ነቶም ሓሙሽተ ነገስታት ምድያም፥ ንኤዊን ሬቄምን ፁርን ሑርን ሬባዕን ቀተልዎም። ንበለዓም ወዲ ቢዖርውን ብሰይፊ ቐተልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንነገስታት ሚድያን ድማ፡ ንኤዊን ሬቀምን ጹርን ሑርን ሬባዕን፡ ነቶም ሓሙሽተ ነገስታት ሚድያን ምስቶም ቅቱላቶም ቀተልዎም። ንበላዓም ወዲ ቤዖር ድማ ብሴፍ ቀተልዎ። |