Numbers 31:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሙሴ ድማ ካብ ነፍሲ ወከፍ ነገድ ሽሕ፡ ንሳቶምን ፊንሃስ ወዲ ካህን ኣልኣዛርን፡ ቅዱሳት መሳርሒታትን መለኸትን ኣብ ኢዱ ሒዞም ናብ ውግእ ሰደዶም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም ከየነገዱ አንድ ሺህ ከሠራዊታቸውና ከካህኑ ከአሮን ልጅ ከአልዓዛር ልጅ ከፊንሐስ ጋር ሰደደ፤ ንዋያተ ቅድሳቱና ምልክት መስጫ መለከቶችም በእጆቻቸው ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም ከየነገዱ አንድ አንድ ሺህ ወደ ጦርነት ሰደደ፤ እነርሱንና የካህኑን የአልዓዛርን ልጅ ፊንሐስን ወደ ጦርነት ሰደዳቸው፤ የመቅደሱንም ዕቃ የሚነፋውንም መለከት በእጁ ሰጠው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም ከየነገዱ አንድ አንድ ሺህ ወደ ጦርነት ላከ፤ እነርሱንና የካህኑን የአልዓዛርን ልጅ ፊንሐስን ወደ ጦርነት ላካቸው፤ የመቅደሱንም ዕቃ የሚነፋውንም የማስጠንቀቂያ መለከት በእጁ ሰጠው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እት እት ዛርያፐ እት ሻአ አሳ ሙሴ ቄስያ ኤልኣዛራ ናኣ ፒንሃሳና ኦላዉ የዴዳ፤ ፒንሃስ ጌሻ ሚሻቱዋነ ማላታዉ ፑንያ ጹሩምባ ባረናና አኪደ ቤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Itti itti zariyaappe itti sha"a asaa Muse k'eesiyaa El"aazara na'aa Piinihaasanna olaw yeddeedda; Piinihaasi geeshsha miishshatuwaanne malaataw punniyaa s'urumbbaa barenana akkiide beedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Museykka issi issi zarkkefe issi issi shii asi qeese El7ezeere naa Finihaase kaaleththon olas yeddides; Finihaasikka geeshshasozappe dumma miishshatanne olas denththeththiza zayeta ba kushen oykkidi bides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሙሴይካ ኢሲ ኢሲ ዛርኬፌ ኢሲ ኢሲ ሺ ኣሲ ቄሴ ኤልኤዜሬ ና ፊኒሃሴ ካሌን ኦላስ ዬዲዴስ፤ ፊኒሃሲካ ጌሻሶዛፔ ዱማ ሚሻታኔ ኦላስ ዴንዛ ዛዬታ ባ ኩሼን ኦይኪዲ ቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይ ካህንያ አላዛራ ናኣ ፕንሃሳ አዋተን፥ እስ እስ ኮቻፈ እስ እስ ሙኩሉ አስ ዶርድ ኦላስ የድስ፤ ፕንሃስ ብሸ ጌሻ ሚሸታነ ማላስ ፑንያ ዛየ ኤክድ ብስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Musey kahiniya Alaazara na7aa Pinihaasa aawatethan, issi issi kochaafe issi issi mukulu asi dooridi olas yeddis; Pinihaasi bishe geeshsha miishetanne mallas punniya zaye ekidi bis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴም የቤተ መቅደሱን ንዋየ ቅድሳትና ምልክት መስጫ የሆኑትን መለከቶች ከያዘው ከካህኑ ከአልዓዛር ልጅ ከፊንሐስ ጋር ከየነገዱ አንዳንድ ሺሕ ሰው ለጦርነት ላከ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴም ከየነገዱ አንዳንድ ሺህ ሰው በካህኑ በአልዓዛር ልጅ በፊንሐስ መሪነት ወደ ጦርነት ላካቸው፤ ፊንሐስም ከመቅደሱ አንዳንድ ንዋየ ቅድሳትንና ለጦርነት መቀስቀሻ (ክተት) የሚሆን መለከት በእጁ ይዞ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ኸዓ ኻብ ነፍሲ ወከፍ ነገድ ሸሽሕ ሰብ ወሲዱ ምስ ፊንሃስ ወዲ ኻህን ኣልኣዛር ናብ ውግእ ሰደዶም። ንፊንሃስ ኣቑሑ መቕደስን ምልክት ዝገብረሉ መለኸትን ኣብ ኢዱ ሃቦ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ኣሽሓት እስራኤል፡ ከካብ ነገድ ሽሕ ዝወጹ፡ ንኣታቶምን ነቲ ምስ ኣቕሑ መቕደስን መለኸት መመልከትን ኣብ ኢዱ ዝነበሮ ፊንሃስ ወዲ ኻህን ኣልኣዛርን ናብ ውግእ ሰደዶም። |