Numbers 31:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሙሴ ድማ ካብ ነፍሲ ወከፍ ነገድ ሽሕ፡ ንሳቶምን ፊንሃስ ወዲ ካህን ኣልኣዛርን፡ ቅዱሳት መሳርሒታትን መለኸትን ኣብ ኢዱ ሒዞም ናብ ውግእ ሰደዶም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴም ከየ​ነ​ገዱ አንድ ሺህ ከሠ​ራ​ዊ​ታ​ቸ​ውና ከካ​ህኑ ከአ​ሮን ልጅ ከአ​ል​ዓ​ዛር ልጅ ከፊ​ን​ሐስ ጋር ሰደደ፤ ንዋ​ያተ ቅድ​ሳ​ቱና ምል​ክት መስጫ መለ​ከ​ቶ​ችም በእ​ጆ​ቻ​ቸው ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሙሴም ከየነገዱ አንድ አንድ ሺህ ወደ ጦርነት ሰደደ፤ እነርሱንና የካህኑን የአልዓዛርን ልጅ ፊንሐስን ወደ ጦርነት ሰደዳቸው፤ የመቅደሱንም ዕቃ የሚነፋውንም መለከት በእጁ ሰጠው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴም ከየነገዱ አንድ አንድ ሺህ ወደ ጦርነት ላከ፤ እነርሱንና የካህኑን የአልዓዛርን ልጅ ፊንሐስን ወደ ጦርነት ላካቸው፤ የመቅደሱንም ዕቃ የሚነፋውንም የማስጠንቀቂያ መለከት በእጁ ሰጠው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እት እት ዛርያፐ እት ሻአ አሳ ሙሴ ቄስያ ኤልኣዛራ ናኣ ፒንሃሳና ኦላዉ የዴዳ፤ ፒንሃስ ጌሻ ሚሻቱዋነ ማላታዉ ፑንያ ጹሩምባ ባረናና አኪደ ቤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Itti itti zariyaappe itti sha"a asaa Muse k'eesiyaa El"aazara na'aa Piinihaasanna olaw yeddeedda; Piinihaasi geeshsha miishshatuwaanne malaataw punniyaa s'urumbbaa barenana akkiide beedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Museykka issi issi zarkkefe issi issi shii asi qeese El7ezeere naa Finihaase kaaleththon olas yeddides; Finihaasikka geeshshasozappe dumma miishshatanne olas denththeththiza zayeta ba kushen oykkidi bides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሙሴይካ ኢሲ ኢሲ ዛርኬፌ ኢሲ ኢሲ ሺ ኣሲ ቄሴ ኤልኤዜሬ ና ፊኒሃሴ ካሌን ኦላስ ዬዲዴስ፤ ፊኒሃሲካ ጌሻሶዛፔ ዱማ ሚሻታኔ ኦላስ ዴንዛ ዛዬታ ባ ኩሼን ኦይኪዲ ቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሙሰይ ካህንያ አላዛራ ናኣ ፕንሃሳ አዋተን፥ እስ እስ ኮቻፈ እስ እስ ሙኩሉ አስ ዶርድ ኦላስ የድስ፤ ፕንሃስ ብሸ ጌሻ ሚሸታነ ማላስ ፑንያ ዛየ ኤክድ ብስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Musey kahiniya Alaazara na7aa Pinihaasa aawatethan, issi issi kochaafe issi issi mukulu asi dooridi olas yeddis; Pinihaasi bishe geeshsha miishetanne mallas punniya zaye ekidi bis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሙሴም የቤተ መቅደሱን ንዋየ ቅድሳትና ምልክት መስጫ የሆኑትን መለከቶች ከያዘው ከካህኑ ከአልዓዛር ልጅ ከፊንሐስ ጋር ከየነገዱ አንዳንድ ሺሕ ሰው ለጦርነት ላከ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሙሴም ከየነገዱ አንዳንድ ሺህ ሰው በካህኑ በአልዓዛር ልጅ በፊንሐስ መሪነት ወደ ጦርነት ላካቸው፤ ፊንሐስም ከመቅደሱ አንዳንድ ንዋየ ቅድሳትንና ለጦርነት መቀስቀሻ (ክተት) የሚሆን መለከት በእጁ ይዞ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሙሴ ኸዓ ኻብ ነፍሲ ወከፍ ነገድ ሸሽሕ ሰብ ወሲዱ ምስ ፊንሃስ ወዲ ኻህን ኣልኣዛር ናብ ውግእ ሰደዶም። ንፊንሃስ ኣቑሑ መቕደስን ምልክት ዝገብረሉ መለኸትን ኣብ ኢዱ ሃቦ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ኣሽሓት እስራኤል፡ ከካብ ነገድ ሽሕ ዝወጹ፡ ንኣታቶምን ነቲ ምስ ኣቕሑ መቕደስን መለኸት መመልከትን ኣብ ኢዱ ዝነበሮ ፊንሃስ ወዲ ኻህን ኣልኣዛርን ናብ ውግእ ሰደዶም።