Numbers 31:54 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሙሴን ካህን ኣልኣዛርን ድማ ንደቂ እስራኤል ኣብ ቅድሚ የሆዋ ንምዝካር፡ ወርቂ ሓለቓ ኣሽሓትን ኣማኢትን ወሲዶም ናብ ድንኳን ምርኻብ ኣምጽእዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሴና ካህኑ አል​ዓ​ዛ​ርም ወር​ቁን ከሻ​ለ​ቆ​ችና ከመቶ አለ​ቆች ወሰዱ፤ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ፊት ለእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች መታ​ሰ​ቢያ ወደ ምስ​ክሩ ድን​ኳን አገ​ቡት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሙሴና ካህኑ አልዓዛርም ወርቁን ከሻለቆችና ከመቶ አለቆች ወስደው በእግዚአብሔር ፊት ለእስራኤል ልጆች መታሰቢያ ወደ መገናኛው ድንኳን አገቡት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሙሴና ካህኑ አልዓዛርም ወርቁን ከሻለቆችና ከመቶ አለቆች ወስደው በጌታ ፊት ለእስራኤል ልጆች መታሰቢያ ወደ መገናኛው ድንኳን አገቡት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሙሴነ ቄሲ ኤልኣዛር ሻኣ ካፓቱዋፐነ ጼቱዋ ካፓቱዋፐ አኬዳ ዎርቃ መና ጎዳ ስንን እስራኤልያ አሳ ሀሳይሳና ማላ፥ መና ጎዳ ዱንካንያ ግዱዋ ገልሴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Musenne k'eesii El"aazari sha"aa kaappatuwaappenne s'eetuwaa kaappatuwaappe akkeedda work'k'aa Med'inaa Godaa sintsan Israa'eeliyaa asaa hassayissana mala, Med'inaa Godaa Dunkkaaniyaa gidduwaa gelisseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Museynne qeese El7ezeerey shalaqatappenne mato halaqatappe ekkida worqqa alleqota GODAA sinththan Isra7eele deraa hassa7isana mala gede Gaytoteththa dunkaanezaakko ekki bida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ሙሴይኔ ቄሴ ኤልኤዜሬይ ሻላቃታፔኔ ማቶ ሃላቃታፔ ኤኪዳ ዎርቃ ኣሌቆታ ጎዳ ሲንን ኢስራኤሌ ዴራ ሃሳኢሳና ማላ ጌዴ ጋይቶቴ ዱንካኔዛኮ ኤኪ ቢዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሙሰይነ ካህነይ አላዛር ሻላቃታፐነ ማቶ ሀላቃታፐ ኤክዳ ዎርቃ ጎዳ ስንን እስራኤለ አሳ ሀሳይስያባ ኦድ ጌሻ ዱንካንያ ግዶ ኤህዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Museynne kahiney Alaazari shalaqatapenne mato halaqatape ekida worqa Godaa sinthan Isra7eele asaa hassayisiyaba oothidi geeshsha dunkaaniya giddo ehidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሙሴና ካህኑ አልዓዛር ወርቁን ከሻለቆቹና ከመቶ አለቆቹ ተቀብለው በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ለእስራኤላውያን መታሰቢያ እንዲሆን ወደ መገናኛው ድንኳን አመጡት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ ሙሴና ካህኑ አልዓዛር ወርቁን ከሺህ አለቆችና ከመቶ አለቆች ተቀብለው ለእስራኤላውያን መታሰቢያ ይሆን ዘንድ ወደ መገናኛው ድንኳን አመጡት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሙሴን ካህን ኣልኣዛርን ነቲ ወርቂ ኻብ ኣሕሉቕ ሽሕን ኣሕሉቕ ሚእትን ወሲዶም፥ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ንመዘከርታ ደቂ እስራኤል ክኸውን፥ ናብቲ መራኸቢ ድንኳን ኣእተውዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሙሴን ካህን ኣልኣዛርን ነቲ ወርቂ ኻብ ሓላቑ ኣሽሓትን ሚእትታትን ወሲዶም፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ንመዘከርታ ደቂ እስራኣኤል ኪኸውን፡ ናብ ድንኳን ምርኻብ ኣእተውዎ።