Numbers 31:54 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሙሴን ካህን ኣልኣዛርን ድማ ንደቂ እስራኤል ኣብ ቅድሚ የሆዋ ንምዝካር፡ ወርቂ ሓለቓ ኣሽሓትን ኣማኢትን ወሲዶም ናብ ድንኳን ምርኻብ ኣምጽእዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴና ካህኑ አልዓዛርም ወርቁን ከሻለቆችና ከመቶ አለቆች ወሰዱ፤ በእግዚአብሔርም ፊት ለእስራኤል ልጆች መታሰቢያ ወደ ምስክሩ ድንኳን አገቡት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴና ካህኑ አልዓዛርም ወርቁን ከሻለቆችና ከመቶ አለቆች ወስደው በእግዚአብሔር ፊት ለእስራኤል ልጆች መታሰቢያ ወደ መገናኛው ድንኳን አገቡት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴና ካህኑ አልዓዛርም ወርቁን ከሻለቆችና ከመቶ አለቆች ወስደው በጌታ ፊት ለእስራኤል ልጆች መታሰቢያ ወደ መገናኛው ድንኳን አገቡት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙሴነ ቄሲ ኤልኣዛር ሻኣ ካፓቱዋፐነ ጼቱዋ ካፓቱዋፐ አኬዳ ዎርቃ መና ጎዳ ስንን እስራኤልያ አሳ ሀሳይሳና ማላ፥ መና ጎዳ ዱንካንያ ግዱዋ ገልሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Musenne k'eesii El"aazari sha"aa kaappatuwaappenne s'eetuwaa kaappatuwaappe akkeedda work'k'aa Med'inaa Godaa sintsan Israa'eeliyaa asaa hassayissana mala, Med'inaa Godaa Dunkkaaniyaa gidduwaa gelisseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Museynne qeese El7ezeerey shalaqatappenne mato halaqatappe ekkida worqqa alleqota GODAA sinththan Isra7eele deraa hassa7isana mala gede Gaytoteththa dunkaanezaakko ekki bida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ሙሴይኔ ቄሴ ኤልኤዜሬይ ሻላቃታፔኔ ማቶ ሃላቃታፔ ኤኪዳ ዎርቃ ኣሌቆታ ጎዳ ሲንን ኢስራኤሌ ዴራ ሃሳኢሳና ማላ ጌዴ ጋይቶቴ ዱንካኔዛኮ ኤኪ ቢዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይነ ካህነይ አላዛር ሻላቃታፐነ ማቶ ሀላቃታፐ ኤክዳ ዎርቃ ጎዳ ስንን እስራኤለ አሳ ሀሳይስያባ ኦድ ጌሻ ዱንካንያ ግዶ ኤህዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Museynne kahiney Alaazari shalaqatapenne mato halaqatape ekida worqa Godaa sinthan Isra7eele asaa hassayisiyaba oothidi geeshsha dunkaaniya giddo ehidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴና ካህኑ አልዓዛር ወርቁን ከሻለቆቹና ከመቶ አለቆቹ ተቀብለው በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ለእስራኤላውያን መታሰቢያ እንዲሆን ወደ መገናኛው ድንኳን አመጡት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ ሙሴና ካህኑ አልዓዛር ወርቁን ከሺህ አለቆችና ከመቶ አለቆች ተቀብለው ለእስራኤላውያን መታሰቢያ ይሆን ዘንድ ወደ መገናኛው ድንኳን አመጡት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴን ካህን ኣልኣዛርን ነቲ ወርቂ ኻብ ኣሕሉቕ ሽሕን ኣሕሉቕ ሚእትን ወሲዶም፥ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ንመዘከርታ ደቂ እስራኤል ክኸውን፥ ናብቲ መራኸቢ ድንኳን ኣእተውዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴን ካህን ኣልኣዛርን ነቲ ወርቂ ኻብ ሓላቑ ኣሽሓትን ሚእትታትን ወሲዶም፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ንመዘከርታ ደቂ እስራኣኤል ኪኸውን፡ ናብ ድንኳን ምርኻብ ኣእተውዎ። |