Numbers 31:52 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵሉ ወርቂ እቲ ንየሆዋ ዘምጽእዎ መስዋእቲ፡ ካብ ሓለቓ ሽሕን ሓለቓ ሚእቲን፡ ዓሰርተው ሽዱሽተ ሽሕን ሾብዓተ ሚእትን ሓምሳን ሲቃል ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከሻለቆችና ከመቶ አለቆች ለእግዚአብሔር የለዩትና ያቀረቡት ወርቅ ሁሉ ዐሥራ ስድስት ሺህ ሰባት መቶ አምሳ ሰቅል ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሻለቆችም የመቶ አለቆችም ለእግዚአብሔር ለማንሣት ቍርባን ያቀረቡት ወርቅ ሁሉ አሥራ ስድስት ሺህ ሰባት መቶ አምሳ ሰቅል ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሻለቆችም የመቶ አለቆችም ለጌታ እንደ ስጦታ ቁርባን አድርገው ያቀረቡት ወርቅ ሁሉ ዐሥራ ስድስት ሺህ ሰባት መቶ ኀምሳ ሰቅል ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሻኣ ካፓቱነ ጼቱዋ ካፓቱ አሂደ መና ጎዳዉ እሜዳ ዎርቃይ ኡባይ ላኡ ጼቱ ኪሎ ግራመ ግድያዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Sha"aa kaappatuunne s'eetuwaa kaappatuu ahiide Med'inaa Godaw immeedda work'k'ay ubbay laa"u s'eetu kiilo giraame gidiyaawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Shalaqatappenne mato halaqatappe ekkidi Museynne qeese El7ezeerey GODAAS imota histti shiishshida worqqa alleqoti 16,750 saqile gidides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሻላቃታፔኔ ማቶ ሃላቃታፔ ኤኪዲ ሙሴይኔ ቄሴ ኤልኤዜሬይ ጎዳስ ኢሞታ ሂስቲ ሺሺዳ ዎርቃ ኣሌቆቲ 16,750 ሳቂሌ ጊዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሻላቃትነ ማቶ ሀላቃት ጎዳስ እምዳ ዎርቃይ ናምኡ ፄቱ ክሎ ግራመ ግድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shaalaqatinne mato halaqati Godaas immida worqay nam7u xeetu kilo giraame gidis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴና አልዓዛር ከሻለቆቹና ከመቶ አለቆቹ በመቀበል ስጦታ አድርገው ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ያቀረቡት ወርቅ ዐሥራ ስድስት ሺሕ ሰባት መቶ አምሳ ሰቅል መዘነ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከሺህ አለቆችና ከመቶ አለቆች ለጌታ የቀረበው የወርቅ መባ ክብደት ሁለት መቶ ኪሎ ያኽል ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ኻብ ኣሕሉቕ ሽሕን ካብ ኣሕሉቕ ሚእትን ንእግዚኣብሄር ዝቐረበ ወርቂ ኽልተ ሚእቲ ኺሎ ግራም ኮነ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ኻብ ሓላቑ ኣሽሓትን ካብ ሓላቑ ሚእትትታን ንእግዚኣብሄር ዚልዓል መስዋእቲ ዘቕረብዎ ኹሉ ወርቂ ዓሰርተው ሹዱሽተ ሽሕን ሚእትን ሓምሳን ሲቃል ኮነ። |