Numbers 31:50 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ፡ ነፍስና ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ምእንቲ ኽትዕረቕ፡ ነፍሲ ወከፍ ዝረኸቦ መስዋእቲ ምግቢ፡ ካብ ዕንቊታት ወርቂ፡ ሰንሰለትን ኣምባርን፡ ቀለቤት፡ ሽምዓን ሰደቓን ኣምጻእና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰውም ሁሉ ከአገኘው ከወርቅ ዕቃ፥ ከእግር አልቦም፥ ከአምባርም፥ ከቀለበትም ከጕትቻም፥ ከድሪውም ስለ እኛ በእግዚአብሔር ፊት ታስተሰርዩልን ዘንድ ለእግዚአብሔር መባ አምጥተናል” አሉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰውም ሁሉ ካገኘው ከወርቅ ዕቃ፥ ከእግር አልቦም፥ ከአምባርም፥ ከቀለበትም፥ ከጕትቻም፥ ከድሪውም ለነፍሳችን በእግዚአብሔር ፊት ያስተሰርይልን ዘንድ ለእግዚአብሔር መባ አምጥተናል አሉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰውም ሁሉ ካገኘው ከወርቅ ዕቃ፥ ከእግር አልቦም፥ ከአምባርም፥ ከቀለበትም፥ ከጉትቻም፥ ከወርቁም ጌጣጌጥ ለነፍሳችን በጌታ ፊት እንዲያስተሰርይልን ለጌታ መባ አምጥተናል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ኑ ሸምፑዋ አሼዳ ድራዉ፥ ኑን ሁጲያን ሁጲያን አኬዳ ዎርቃ አሌቆቱዋ፥ ኩሽያ ሳጋየቱዋ፥ ገድያ አልቦቱዋ፥ ምግዶቱዋ፥ ሀይ ሎታቱዋነ ቆያን አያ አሌቁዋ መና ጎዳዉ እሙዋ አሄዶ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday nu shemppuwaa ashsheeda diraw, nuuni huup'iyaan huup'iyaan akkeedda work'k'aa alleek'k'otuwaa, kushiyaa sagaayetuwaa, gediyaa albbotuwaa, migidotuwaa, haytsaa lotatuwaanne k'ood'iyaan aatsiyaa alleek'k'uwaa Med'inaa Godaw imuwaa aheeddo» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | hessa gishshas nuni issoy issoy ekkida worqqa aleqota, toho gimota, kushe sagayota, biradhdhe midigata, hayththa gutichchata, qoodhen aadhdhiza maccifarata ubbaa nu nagaraa wursanaas GODAAS yarsho immanaas ekki yidos» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኑኒ ኢሶይ ኢሶይ ኤኪዳ ዎርቃ ኣሌቆታ፥ ቶሆ ጊሞታ፥ ኩሼ ሳጋዮታ፥ ቢራ ሚዲጋታ፥ ሃይ ጉቲቻታ፥ ቆን ኣዛ ማጪፋራታ ኡባ ኑ ናጋራ ዉርሳናስ ጎዳስ ያርሾ ኢማናስ ኤኪ ዪዶስ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ኑ ሸምፑዋ አሽዳ ግሾ፥ ኑ እሶይ እሶይ ኤክዳ ዎርቃ አሌቆታ፥ ሳጋዮታ፥ ቶሆ አልቦታ፥ ምግዶታ፥ ሀይ ዎርቃታነ ቆ ዎርቃታ ጎዳስ እማናዉ ኤክድ ይዳ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday nu shempuwa ashshida gisho, nu issoy issoy ekida worqa alleeqota, sagaayota, toho albota, migiddota, haytha worqatanne qoodhe worqata Godaas immanaw ekidi yida” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ እያንዳንዳችን ያገኘነውን የወርቅ ጌጣጌጥ፣ የእግር ዐልቦዎች፣ የእጅ አንባሮች፣ የጣት ቀለበቶች፣ የጆሮ ጕትቻዎችና የዐንገት ሐብሎች በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ማስተስረያ እንዲሆነን መባ አድርገን ለእግዚአብሔር (ያህዌ) አምጥተናል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ እያንዳንዳችን ያገኘነውን የወርቅ ጌጣጌጥ ማለትም የእግር አልቦውን፥ የእጅ አንባሩን፥ የጣት ቀለበቱን፥ የጆሮ ጒትቻውንና የአንገት ድሪውን ሁሉ ለኃጢአታችን ማስተስረያ ለእግዚአብሔር ቊርባን ይሆን ዘንድ ይዘን መጥተናል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነፍሲ ወከፍና ድማ ኻብቲ ዝረኸብናዮ ኣቕሓ ወርቂ፥ ኣልቦ፥ ኣምባር፥ ቀለበት፥ ኵትሻ፥ ድሪ፥ ስርየት ሓጢኣት ምእንቲ ኽንረክብ ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ ኣቕረብና” በልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነፍሲ ወከፍ ካባና ድማ ኣቕሓ ወርቂ ዝረኸበ፡ ኣልቦ፡ ኣምባር፡ ቀለቤት፡ ኩትሻ፡ ድሪ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ምእንቲ ኼተዐርቐና፡ ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ ኣቕረብና፡ በልዎ። |