Numbers 31:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ኣሽሓት እስራኤል ድማ ካብ ነፍሲ ወከፍ ነገድ ሽሕ፡ ንውግእ ዝዓጠቑ ዓሰርተው ክልተ ሽሕ ድሒኖም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእስራኤልም አእላፋት፥ ከየነገዱ አንድ አንድ ሺህ ቈጠሩ፤ ለጦርነት የተሰለፉትም ዐሥራ ሁለት ሺህ ሆኑ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእስራኤልም አእላፋት አሥራ ሁለት ሺህ፥ ከየነገዱ አንድ አንድ ሺህ፥ ለጦርነት የተሰለፉ ሰዎች ተሰጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከብዙ ሺህ እስራኤላውያን መካከል ዐሥራ ሁለት ሺህ፥ ከየነገዱ አንድ አንድ ሺህ፥ ለጦርነት የተዘጋጁ ሰዎች ተመለመሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያፐ ታማነ ላኡ ሻአ አቱማ አሳይ፥ እት እት ዛርያፐ እት ሻአ አሳይ፥ ኦላዉ ጊጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaappe tammanne laa"u sha"a attuma asay, itti itti zariyaappe itti sha"a asay, olaw giigeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Isra7eele zarkketappe issi issi shii as kessi immiin 12,000 asi olas gixettidi giigettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ዛርኬታፔ ኢሲ ኢሲ ሺ ኣስ ኬሲ ኢሚን 12,000 ኣሲ ኦላስ ጊጼቲዲ ጊጌቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ እስ እስ እስራኤለ ኮቻፈ እስ እስ ሙኩሉ አሳይ ከይድ፥ ታማነ ናምኡ ሙኩሉ ኦላንቾት ኦላስ ጊግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, issi issi Isra7eele kochaafe issi issi mukulu asay keyidi, tammanne nam7u mukulu olanchoti olas giigidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ከእስራኤል ጐሣዎች ተወጣጥቶ ከእያንዳንዱ ነገድ አንድ ሺሕ፣ በአጠቃላይ ዐሥራ ሁለት ሺሕ ሰው ለጦርነት ተዘጋጀ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ ከብዙ ሺህ እስራኤላውያን መካከል ከያንዳንዱ ነገድ አንዳንድ ሺህ ተውጣጥቶ ዐሥራ ሁለት ሺህ የታጠቀ ሠራዊት ለጦርነት ተዘጋጀ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነፍሲ ወከፍ ነገድ ሸሽሕ ምስ ሃበ፥ ዓሰርተ ኽልተ ሽሕ ሰብኡት ንውግእ ተዳለዉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ኣሽሓት እስራኤል፡ ከካብ ነገድ ሽሕ ዝወጹ፡ ንኣታቶምን ነቲ ምስ ኣቕሑ መቕደስን መለኸት መመልከትን ኣብ ኢዱ ዝነበሮ ፊንሃስ ወዲ ኻህን ኣልኣዛርን ናብ ውግእ ሰደዶም። |