Numbers 31:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ኣሽሓት እስራኤል ድማ ካብ ነፍሲ ወከፍ ነገድ ሽሕ፡ ንውግእ ዝዓጠቑ ዓሰርተው ክልተ ሽሕ ድሒኖም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከእ​ስ​ራ​ኤ​ልም አእ​ላ​ፋት፥ ከየ​ነ​ገዱ አንድ አንድ ሺህ ቈጠሩ፤ ለጦ​ር​ነት የተ​ሰ​ለ​ፉ​ትም ዐሥራ ሁለት ሺህ ሆኑ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከእስራኤልም አእላፋት አሥራ ሁለት ሺህ፥ ከየነገዱ አንድ አንድ ሺህ፥ ለጦርነት የተሰለፉ ሰዎች ተሰጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከብዙ ሺህ እስራኤላውያን መካከል ዐሥራ ሁለት ሺህ፥ ከየነገዱ አንድ አንድ ሺህ፥ ለጦርነት የተዘጋጁ ሰዎች ተመለመሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያፐ ታማነ ላኡ ሻአ አቱማ አሳይ፥ እት እት ዛርያፐ እት ሻአ አሳይ፥ ኦላዉ ጊጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaappe tammanne laa"u sha"a attuma asay, itti itti zariyaappe itti sha"a asay, olaw giigeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Isra7eele zarkketappe issi issi shii as kessi immiin 12,000 asi olas gixettidi giigettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ዛርኬታፔ ኢሲ ኢሲ ሺ ኣስ ኬሲ ኢሚን 12,000 ኣሲ ኦላስ ጊጼቲዲ ጊጌቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ እስ እስ እስራኤለ ኮቻፈ እስ እስ ሙኩሉ አሳይ ከይድ፥ ታማነ ናምኡ ሙኩሉ ኦላንቾት ኦላስ ጊግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, issi issi Isra7eele kochaafe issi issi mukulu asay keyidi, tammanne nam7u mukulu olanchoti olas giigidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ከእስራኤል ጐሣዎች ተወጣጥቶ ከእያንዳንዱ ነገድ አንድ ሺሕ፣ በአጠቃላይ ዐሥራ ሁለት ሺሕ ሰው ለጦርነት ተዘጋጀ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ ከብዙ ሺህ እስራኤላውያን መካከል ከያንዳንዱ ነገድ አንዳንድ ሺህ ተውጣጥቶ ዐሥራ ሁለት ሺህ የታጠቀ ሠራዊት ለጦርነት ተዘጋጀ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነፍሲ ወከፍ ነገድ ሸሽሕ ምስ ሃበ፥ ዓሰርተ ኽልተ ሽሕ ሰብኡት ንውግእ ተዳለዉ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ኣሽሓት እስራኤል፡ ከካብ ነገድ ሽሕ ዝወጹ፡ ንኣታቶምን ነቲ ምስ ኣቕሑ መቕደስን መለኸት መመልከትን ኣብ ኢዱ ዝነበሮ ፊንሃስ ወዲ ኻህን ኣልኣዛርን ናብ ውግእ ሰደዶም።