Numbers 31:49 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንሙሴ፡ ባሮትካ ድምር ናይቶም ኣብ ትሕቲ ትእዛዝና ዘለዉ ተዋጋእቲ ወሲዶም፡ ካባና ሓደ ሰብኣይ እውን ኣይሰኣነን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ባሪያዎችህ ወደ ሰልፍ የወጡትን ከእጃችን በታች ያሉትን ቈጠሩ፤ ከእኛም አንድ አልጐደለም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴንም። እኛ ባሪያዎችህ ወደ ሰልፍ የወጡትን ከእጃችን በታች ያሉትን ቈጠርን፥ ከእኛም አንድ አልጐደለም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴንም እንዲህ አሉት፦ “እኛ ባርያዎችህ ወደ ጦርነት የወጡትን ከእጃችን በታች ያሉትን ቈጥረናል፥ ከእኛ አንድም ሰው አልጐደለም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ሙሳ፥ “ኑን ነ ቆማቱ ኑ አዛዙዋ ጋርሳን ደእያ ኦላንቻቱዋ ፓይድና፥ እቱነ ፓጭቤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu Musa, «Nuuni ne k'oomatuu nu azazuwaa garssan de'iyaa olanchchatuwaa paydina, ittuunne pac'c'ibeenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Nuni ne oosanchchati nuuppe garsara azazettiza wottadarata ubbaa qoodidos; isttafe issoyka paccibeenna; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኑኒ ኔ ኦሳንቻቲ ኑፔ ጋርሳራ ኣዛዜቲዛ ዎታዳራታ ኡባ ቆዲዶስ፤ ኢስታፌ ኢሶይካ ፓጪቤና፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ኑኒ ነ አይለት ኑ አዋተ ጋርሳን ደእያ ኦላንቾታ ታይብን እሶይካ ፓጭቤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Nuuni ne aylleti nu aawatetha garsan de7iya olanchota taybin issoyka pacibeenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲህ አሉት፤ “እኛ አገልጋዮችህ በእጃችን ሥር ያሉትን ወታደሮች ቈጥረናል፤ አንድም የጐደለ የለም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እኛ አገልጋዮችህ፥ በእኛ ትእዛዝ ሥር የነበሩትን ወታደሮች ሁሉ ቈጥረናል፤ ከእነርሱ አንድም የጐደለ የለም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሙሴ ኸዓ “ጐይታይ! ነቶም ኣብ ትሕቴና ዘለዉ ወታደራት ቈፂርናዮምስ፥ ሓደ ሰብ እኳ ኣይጐደለናን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሙሴ ኸአ፡ ገላውኻ ቁጽሪ እቶም ኣብ ትሕቴና ዘለው ዓቀይቲ ቖጽርና፡ ሓደ ሰብ እኳ ኣይጎደለን። |