Numbers 31:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ፍርቂ ደቂ እስራኤል ድማ ካብ ሓምሳ፡ ካብ ኣኽላባት፡ ካብ ከብቲ፡ ካብ ኣእዱግን ካብ መጓሰን፡ ካብ ኵሉ ዓይነት እንስሳታት ሓደ ኽፋል ውሰድ እሞ፡ ነቶም ነዚ ዚሕልዉ ሌዋውያን ሃብዎም ግልጋሎት ናይ ማሕደር እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእስራኤልም ልጆች ድርሻ እኩሌታ፥ ከሰዎችም፥ ከበሬዎችም፥ ከበጎችም፥ ከአህዮችም፥ ከእንስሶችም ሁሉ ከአምሳ አንድ ትወስዳለህ፤ የእግዚአብሔርንም ድንኳን ሥርዐት ለሚጠብቁ ለሌዋውያን ትሰጣለህ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእስራኤልም ልጆች ድርሻ ከሰዎች ከበሬዎችም ከአህዮችም ከመንጎችም ከከብቶችም ሁሉ ከአምሳ አንድ ትወስዳለህ፥ የእግዚአብሔርንም ማደሪያ አገልግሎት ለሚጠብቁ ለሌዋውያን ትሰጣለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእስራኤልም ልጆች ድርሻ ከሰዎች ከበሬዎችም ከአህዮችም ከበጎችም ከከብቶችም ሁሉ ከኀምሳ አንድ ትወስዳለህ፥ የጌታንም ማደሪያ አገልግሎት ለሚጠብቁ ለሌዋውያን ትሰጣለህ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንኮ እስራኤላቱዋ ጋኬዳ ሻኩዋፐ፥ አሳ ግድና፥ ሚዛ ግድና፥ ሀረቱዋ፥ ዶርሳቱዋ፥ ዎይ ዴሻቱዋ ግድና፥ መህያ ኡባፐ እሻታሙዋፐ እቱዋ አኪደ ሄዋ መና ጎዳ ዱንካንያዉ አዎትያ ሌዋቶ እምተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hinkko Israa'eelatuwaa gakkeedda shaakuwaappe, asaa gidina, miizza gidina, haretuwaa, dorssatuwaa, woy deeshshatuwaa gidina, mehiyaa ubbaappe ishatamuwaappe ittuwaa akkiide hewaa Med'inaa Godaa Dunkkaaniyaw aawotiyaa Leewatoo immite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hinko maabaras imettida gishaappe, asaappe, miizaappe, dorsatappe, deyshatappenne haretappe ichchash tammaafe issino Gaytoteththa Dunkaanen alaafeteththan ooththiza Lewetas immite.» |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂንኮ ማባራስ ኢሜቲዳ ጊሻፔ፥ ኣሳፔ፥ ሚዛፔ፥ ዶርሳታፔ፥ ዴይሻታፔኔ ሃሬታፔ ኢቻሽ ታማፌ ኢሲኖ ጋይቶቴ ዱንካኔን ኣላፌቴን ኦዛ ሌዌታስ ኢሚቴ።» |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀንኮ እስራኤለታ ጋክዳ ግሹዋፐ፥ አሰ ግድን ሚዝ ግድን ሀረ ግድን ዶርሰ ዎይኮ ዴሸ ግድን እሻታማፈ እስኖ ኤክድ ጎዳ ዱንካንያ አዋተን አይስያ ሌወታስ እምተ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hanko Isra7eeleta gakida gishuwape, ase gidin miizi gidin hare gidin dorse woyko deeshe gidin ishatammaafe issino ekidi Godaa Dunkaaniya aawatethan aysiya Leewetas immite” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእስራኤላውያን እኩሌታ ድርሻ ደግሞ ከሰውም ይሁን ከቀንድ ከብት፣ ከአህያ፣ ከበግ፣ ከፍየል ወይም ከሌሎች እንስሳት ከየአምሳው አንዳንድ መርጠህ፣ የእግዚአብሔርን (ያህዌ) ማደሪያ ድንኳን በኀላፊነት ለሚጠብቁ ሌዋውያን ስጣቸው።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለቀሩት የማኅበሩ አባላት ከተሰጠውም ክፍል ከኀምሳ እስረኞች አንዱን፥ በዚሁ መጠን ከከብቱ፥ ከአህዮቹ፥ ከበጎቹና ከፍየሎቹ ለይታችሁ ለተቀደሰው ድንኳን ኀላፊዎች ለሆኑት ሌዋውያን ስጡ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ብፅሒት እቲ ህዝቢ ድማ ኸካብ ሓምሳ ምሩኻት ሰባት፥ ሓደ ንእግዚኣብሄር ግብሪ ውሰዱ፤ ከምኡውን ካብ ከፍትን ኣእዱግን ኣባጊዕን ኣጣልን ከምኡ ጌርኩም ውሰዱ። ነቶም ድንኳን እግዚኣብሄር ዝሕልዉ ሌዋውያን ድማ ሃብዎም።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ፍርቂ ናይ ደቂ እስራኤል ከአ፡ ካብ ሰብ፡ ካብ ኣሓ፡ ካብ ኣእጉድን ካብ ኣባጊዕን፡ ካብ ኩለን ከብቲ ከካብ ሓምሳ ሓደ ውሰድ፡ ነቶም ሓለዋ ማሕደር እግዚኣብሄር ዚሕልው ሌዋውያን ሀቦም። |