Numbers 31:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ፍርቆም ወሲድካ ንኻህን ኣልኣዛር ካብ እግዚኣብሄር መስዋእቲ ልዕል ዝበለ መስዋእቲ ሃቦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከድ​ር​ሻ​ቸው እኩ​ሌታ ወስ​ደህ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቀዳ​ም​ያት ለካ​ህኑ ለአ​ል​ዓ​ዛር ትሰ​ጠ​ዋ​ለህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከድርሻቸው ወስደህ ለእግዚአብሔር ለማንሣት ቍርባን ለካህኑ ለአልዓዛር ስጠው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከድርሻቸው ወስደህ ለጌታ እንደ ስጦታ ቁርባን አግርህ ለካህኑ ለአልዓዛር ትሰጠዋለህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንታ ጋኬዳ ባጋፐ አኬዳ ጊራ መና ጎዳ ግሻዳን ቄስያ ኤልኣዛራዉ እምተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttuntta gakkeedda baggaappe akkeedda giiraa Med'inaa Godaa gishshaadan k'eesiyaa El"aazaraw immite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He intte taas GODAAS shaakkidayssa ta gishaza qeese El7ezeeres immite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ኢንቴ ታስ ጎዳስ ሻኪዳይሳ ታ ጊሻዛ ቄሴ ኤልኤዜሬስ ኢሚቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንታ ግሹዋፐ ኤክዳ ጎዳ እሞታ ካህንያ አላዛራስ እምተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enta gishuwape ekida Godaa imota kahiniya Alaazaras immite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይህንም ግብር ከድርሻቸው ላይ ወስደህ የእግዚአብሔር (ያህዌ) ፈንታ በማድረግ ለካህኑ ለአልዓዛር ስጠው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለእኔ ለእግዚአብሔር ልዩ ስጦታ በማድረግም ለካህኑ ለአልዓዛር ስጡት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዙይ ካብቲ ብፅሒቶም ንእግዚኣብሄር እናወዝወዝካ ዝቐርብ መስዋእቲ ምእንቲ ክኸውን ንኻህን ኣልኣዛር ሃብዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብቲ ፍሮምን ውሰዱ እሞ፡ ንእግዚኣብሄር ዚውዝውዝ መስዋእቲ ኪኸውን፡ ንኻህን ኣልኣዛር ሀቦ።