Numbers 31:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ፍርቆም ወሲድካ ንኻህን ኣልኣዛር ካብ እግዚኣብሄር መስዋእቲ ልዕል ዝበለ መስዋእቲ ሃቦ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከድርሻቸው እኩሌታ ወስደህ የእግዚአብሔርን ቀዳምያት ለካህኑ ለአልዓዛር ትሰጠዋለህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከድርሻቸው ወስደህ ለእግዚአብሔር ለማንሣት ቍርባን ለካህኑ ለአልዓዛር ስጠው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከድርሻቸው ወስደህ ለጌታ እንደ ስጦታ ቁርባን አግርህ ለካህኑ ለአልዓዛር ትሰጠዋለህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንታ ጋኬዳ ባጋፐ አኬዳ ጊራ መና ጎዳ ግሻዳን ቄስያ ኤልኣዛራዉ እምተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttuntta gakkeedda baggaappe akkeedda giiraa Med'inaa Godaa gishshaadan k'eesiyaa El"aazaraw immite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He intte taas GODAAS shaakkidayssa ta gishaza qeese El7ezeeres immite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ኢንቴ ታስ ጎዳስ ሻኪዳይሳ ታ ጊሻዛ ቄሴ ኤልኤዜሬስ ኢሚቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታ ግሹዋፐ ኤክዳ ጎዳ እሞታ ካህንያ አላዛራስ እምተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enta gishuwape ekida Godaa imota kahiniya Alaazaras immite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህንም ግብር ከድርሻቸው ላይ ወስደህ የእግዚአብሔር (ያህዌ) ፈንታ በማድረግ ለካህኑ ለአልዓዛር ስጠው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለእኔ ለእግዚአብሔር ልዩ ስጦታ በማድረግም ለካህኑ ለአልዓዛር ስጡት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዙይ ካብቲ ብፅሒቶም ንእግዚኣብሄር እናወዝወዝካ ዝቐርብ መስዋእቲ ምእንቲ ክኸውን ንኻህን ኣልኣዛር ሃብዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብቲ ፍሮምን ውሰዱ እሞ፡ ንእግዚኣብሄር ዚውዝውዝ መስዋእቲ ኪኸውን፡ ንኻህን ኣልኣዛር ሀቦ። |