Numbers 31:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ካህን ኣልኣዛር ነቶም ናብ ውግእ ዝኸዱ ተዋጋእቲ፡ እዚ ጽንዓት ናይቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዞ ሕጊ እዩ፡ በሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ካህኑም አልዓዛር ከሰልፍ የመጡትን ሰዎች አላቸው፥ “እግዚአብሔር ሙሴን ያዘዘው የሕጉ ሥርዐት ይህ ነው፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ካህኑም አልዓዛር ከሰልፍ የመጡትን ሰዎች አላቸው። እግዚአብሔር ሙሴን ያዘዘው የሕጉ ሥርዓት ይህ ነው፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ካህኑም አልዓዛር ከጦርነት የተመለሱትን ወታደሮች እንዲህ አለ፦ “ጌታ ሙሴን ያዘዘው የሕጉ ሥርዓት ይህ ነው፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቄሲ ኤልኣዛር ኦላፐ ስሜዳ ኦላንቻቱዋ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “መና ጎዳይ ሙሴዉ እሜዳ ህግያ ማራይ ሀዋ: |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'eesii El"aazari olaappe simmeedda olanchchatuwaa hawaadan yaageedda; «Med'inaa Goday Musew immeedda higgiyaa maaray hawaa: |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qeese El7ezeerey olappe simmida attumasaas, «GODAY Muses immida wogati hayssafe kaallizayta; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቄሴ ኤልኤዜሬይ ኦላፔ ሲሚዳ ኣቱማሳስ፥ «ጎዳይ ሙሴስ ኢሚዳ ዎጋቲ ሃይሳፌ ካሊዛይታ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካህነይ አላዛር ኦላፐ ስምዳ ኦላንቾታኮ፥ “ጎዳይ ሙሰስ እምዳ ህግያ ማራይ ሀይሳ፤ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kahiney Alaazari olape simmida olanchotako, “Goday Muses immida higgiya maaray haysa; |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ካህኑ አልዓዛር ወደ ጦርነት ሄደው የነበሩትን ወታደሮች እንዲህ አላቸው፤ “ እግዚአብሔር (ያህዌ) ለሙሴ የሰጠው የሕጉ ሥርዐት ይህ ነው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ካህኑ አልዓዛር ከዘመቻ ለተመለሱት ወንዶች እንዲህ አለ፤ “እግዚአብሔር ለሙሴ የሰጠው የሕጉ ሥርዓት መመሪያዎች እነዚህ ናቸው፦ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካህን ኣልኣዛር ድማ ነቶም ኣብ ውግእ ኸይዶም ዝነበሩ ተዋጋእቲ ሰባት ከምዙይ በሎም፦ “እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝሃቦ ትእዛዝ ሕጊ እዙይ እዩ፦ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካህን ኣልኣዛር ድማ ነቶም ኣብ ውግእ ከይዶም ዝነበሩ ተዋጋእቲ ሰባት በሎም፡ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝአዘዞ ትእዛዝ ሕጊ እዚ እዩ፡ |