Numbers 31:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሸውዓተ መዓልቲ ድማ ካብ ሰፈር ወጻኢ ትጸንሕ፣ ንሰብ ዝቐተለ ዘበለን ንዝተሳዕረ ሰብ ዝትንክፍ ዘበለን፣ ኣብ ሳልሳይ መዓልትን ኣብ ሳብዐይቲ መዓልትን ንርእስኹምን ንእሱራትኩምን ኣንጽሑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እናንተም ከሰፈሩ ውጭ ሰባት ቀን ስፈሩ፤ ሰውን የገደለ ሁሉ፥ የተገደለውንም የዳሰሰ ሁሉ፥ እናንተና የማረካችኋቸውም በሦስተኛውና በሰባተኛው ቀን ሰውነታችሁን ንጹሕ አድርጉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከሰፈሩም ውጭ ሰባት ቀን ስፈሩ፤ ሰውን የገደለ ሁሉ የተገደለውንም የዳሰሰ ሁሉ፥ እናንተ የማረካችኋቸውም በሦስተኛውና በሰባተኛው ቀን ሰውነታችሁን ንጹሕ አድርጉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከሰፈሩም ውጭ ሰባት ቀን ስፈሩ፤ ከእናንተም ሰውን የገደለ ሁሉ የተገደለውንም የነካ ሁሉ፥ በሦስተኛውና በሰባተኛው ቀን ራሳችሁንና እናንተ የማረካችኋቸውን አንጹ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ግዶፐ አሳ ዎዳ ኡራይ ዎይ አሃ ቦቼዳ ኡራይ ኦንነ ዱንካኔዳ ሳኣፐ ጋጻን ላፑን ጋላሳ ኡቶ፤ ሄዛን ጋላስነ ላፑን ጋላስ ህንተናነ ህንተ ኦሞዴዳዋንታ ጌሽተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte giddoppe asaa wod'eedda uray woy anhaa bochcheedda uray ooninne dunkkaaneedda sa'aappe gas'an laappun gallassaa utto; heezzantsa gallassinne laappuntsa gallassi hinttenanne hintte omoodeeddawantta geeshshite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Intte garsan as wodhidaadey woykko aha bochchida asi wurikka laappun gallas gakkanaas asi dizasoppe harason gam7o; heedzdzanththa gallassinne laappunththa gallas inttenanne intte di7i ehida maccassata geeshshite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢንቴ ጋርሳን ኣስ ዎዳዴይ ዎይኮ ኣሃ ቦቺዳ ኣሲ ዉሪካ ላፑን ጋላስ ጋካናስ ኣሲ ዲዛሶፔ ሃራሶን ጋምኦ፤ ሄን ጋላሲኔ ላፑን ጋላስ ኢንቴናኔ ኢንቴ ዲኢ ኤሂዳ ማጫሳታ ጌሺቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ግዶፈ አሰ ዎዳ አስ ዎይኮ አሀ ቦችዳ ኦንካ ጉታፐ ጋፃን ላፑን ጋላስ ኡቶ፤ ሄን ጋላሳንነ ላፑን ጋላሳን ህንተናነ ህንተ ድእዳ አሳ ጌሽተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte giddofe ase wodhida asi woyko aha bochida oonika gutaape gaxan laapun gallas utto; heedzantho gallasaninne laapuntha gallasan hintenanne hinte di77ida asaa geeshshite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ከእናንተ መካከል ሰው የገደለ ወይም የተገደለውን የነካ ሁሉ ከሰፈር ውጭ ሰባት ቀን ይቈይ። በሦስተኛውና በሰባተኛው ቀን ራሳችሁንና ምርኮኞቻችሁን አንጹ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከእናንተ መካከል ሰው የገደለ ወይም ሬሳ የነካ ሁሉ ለሰባት ቀን ከሰፈር ውጪ ይቈይ፤ በሦስተኛውና በሰባተኛው ቀን ራሳችሁንና የማረካችኋቸውን ሴቶች አንጹ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ካባኻትኩም ሰብ ዝቐተለ፥ ዝተቐትለውን ዝነኽአ ኽሳዕ ሸውዓተ መዓልቲ ኻብ ሰፈር ወፂኡ ይፅናሕ። ንሳቶምን ምሩኻቶምን ብሳልሰይቲ መዓልትን ብሻውዐይቲ መዓልትን ርእሶም የንፅሁ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንስኻትኩም ከአ ክሳዕ ሾብዓተ መዓልቲ ኣብ ወጻኢ ሰፈር ስፈሩ፡ ሰብ ዝቐተለ ዘበለን እተቐትለ ዝተንከየ ዘበለን ከአ፡ ንስኻትኩምን ምሩኻትኩምን፡ ብሳልሰይቲ መዓልትን ብሳብዐይቲ መዓልትን ርእስኹም ኣንጽሁ። |