Numbers 31:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሸውዓተ መዓልቲ ድማ ካብ ሰፈር ወጻኢ ትጸንሕ፣ ንሰብ ዝቐተለ ዘበለን ንዝተሳዕረ ሰብ ዝትንክፍ ዘበለን፣ ኣብ ሳልሳይ መዓልትን ኣብ ሳብዐይቲ መዓልትን ንርእስኹምን ንእሱራትኩምን ኣንጽሑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እና​ን​ተም ከሰ​ፈሩ ውጭ ሰባት ቀን ስፈሩ፤ ሰውን የገ​ደለ ሁሉ፥ የተ​ገ​ደ​ለ​ው​ንም የዳ​ሰሰ ሁሉ፥ እና​ን​ተና የማ​ረ​ካ​ች​ኋ​ቸ​ውም በሦ​ስ​ተ​ኛ​ውና በሰ​ባ​ተ​ኛው ቀን ሰው​ነ​ታ​ች​ሁን ንጹሕ አድ​ርጉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከሰፈሩም ውጭ ሰባት ቀን ስፈሩ፤ ሰውን የገደለ ሁሉ የተገደለውንም የዳሰሰ ሁሉ፥ እናንተ የማረካችኋቸውም በሦስተኛውና በሰባተኛው ቀን ሰውነታችሁን ንጹሕ አድርጉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከሰፈሩም ውጭ ሰባት ቀን ስፈሩ፤ ከእናንተም ሰውን የገደለ ሁሉ የተገደለውንም የነካ ሁሉ፥ በሦስተኛውና በሰባተኛው ቀን ራሳችሁንና እናንተ የማረካችኋቸውን አንጹ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተ ግዶፐ አሳ ዎዳ ኡራይ ዎይ አሃ ቦቼዳ ኡራይ ኦንነ ዱንካኔዳ ሳኣፐ ጋጻን ላፑን ጋላሳ ኡቶ፤ ሄዛን ጋላስነ ላፑን ጋላስ ህንተናነ ህንተ ኦሞዴዳዋንታ ጌሽተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hintte giddoppe asaa wod'eedda uray woy anhaa bochcheedda uray ooninne dunkkaaneedda sa'aappe gas'an laappun gallassaa utto; heezzantsa gallassinne laappuntsa gallassi hinttenanne hintte omoodeeddawantta geeshshite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Intte garsan as wodhidaadey woykko aha bochchida asi wurikka laappun gallas gakkanaas asi dizasoppe harason gam7o; heedzdzanththa gallassinne laappunththa gallas inttenanne intte di7i ehida maccassata geeshshite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢንቴ ጋርሳን ኣስ ዎዳዴይ ዎይኮ ኣሃ ቦቺዳ ኣሲ ዉሪካ ላፑን ጋላስ ጋካናስ ኣሲ ዲዛሶፔ ሃራሶን ጋምኦ፤ ሄን ጋላሲኔ ላፑን ጋላስ ኢንቴናኔ ኢንቴ ዲኢ ኤሂዳ ማጫሳታ ጌሺቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ግዶፈ አሰ ዎዳ አስ ዎይኮ አሀ ቦችዳ ኦንካ ጉታፐ ጋፃን ላፑን ጋላስ ኡቶ፤ ሄን ጋላሳንነ ላፑን ጋላሳን ህንተናነ ህንተ ድእዳ አሳ ጌሽተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte giddofe ase wodhida asi woyko aha bochida oonika gutaape gaxan laapun gallas utto; heedzantho gallasaninne laapuntha gallasan hintenanne hinte di77ida asaa geeshshite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ከእናንተ መካከል ሰው የገደለ ወይም የተገደለውን የነካ ሁሉ ከሰፈር ውጭ ሰባት ቀን ይቈይ። በሦስተኛውና በሰባተኛው ቀን ራሳችሁንና ምርኮኞቻችሁን አንጹ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከእናንተ መካከል ሰው የገደለ ወይም ሬሳ የነካ ሁሉ ለሰባት ቀን ከሰፈር ውጪ ይቈይ፤ በሦስተኛውና በሰባተኛው ቀን ራሳችሁንና የማረካችኋቸውን ሴቶች አንጹ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ካባኻትኩም ሰብ ዝቐተለ፥ ዝተቐትለውን ዝነኽአ ኽሳዕ ሸውዓተ መዓልቲ ኻብ ሰፈር ወፂኡ ይፅናሕ። ንሳቶምን ምሩኻቶምን ብሳልሰይቲ መዓልትን ብሻውዐይቲ መዓልትን ርእሶም የንፅሁ።
Amharic Tigrinya 2011 ንስኻትኩም ከአ ክሳዕ ሾብዓተ መዓልቲ ኣብ ወጻኢ ሰፈር ስፈሩ፡ ሰብ ዝቐተለ ዘበለን እተቐትለ ዝተንከየ ዘበለን ከአ፡ ንስኻትኩምን ምሩኻትኩምን፡ ብሳልሰይቲ መዓልትን ብሳብዐይቲ መዓልትን ርእስኹም ኣንጽሁ።