Numbers 31:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ፡ ንደቂ እስራኤል ብምኽሪ በላዓም ኣብ ጉዳይ ጴዖር ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር ከም ዚጥሕሱ ገበሮም፣ ኣብ ማእከል ኣኼባ እግዚኣብሄር ድማ መዓት ኰነ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ርሱ በበ​ለ​ዓም ምክር በፌ​ጎር ምክ​ን​ያት የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ልጆች የሚ​ያ​ስቱ፥ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ቃል እን​ዲ​ስቱ የሚ​ያ​ደ​ርጉ ዕን​ቅ​ፋ​ቶች ናቸ​ውና፤ ስለ​ዚ​ህም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ማኅ​በር ላይ መቅ​ሠ​ፍት ሆኖ​አል፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ እነዚህ በፌጎር ምክንያት በበለዓም ምክር እግዚአብሔርን ይበድሉ ዘንድ ለእስራኤል ልጆች ዕንቅፋት ሆኑ፤ ስለዚህም በእግዚአብሔር ማኅበር ላይ መቅሠፍት ሆነ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነሆ፥ እነዚህ በፌጎር ምክንያት በበለዓም ምክር ጌታን አታልለው ለእስራኤል ልጆች ዕንቅፋት ሆኑ፤ በዚህም ምክንያት በጌታ ማኅበር ላይ መቅሠፍት ሆነ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ባላማ ዞርያን፥ ፓኦራ ግያ ሳን እስራኤልያ አሳይ መና ጎዳ ናቂደ፥ ኤቃዉ ጎይናናዳን ኦዳዋንታ፤ መና ጎዳ አሳ ቦላ ቦሻይ ዬዳዌ ሄዋሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu Balaama zoriyaan, Pa'oora giyaa saan Israa'eeliyaa Asay Med'inaa Godaa naak'k'iide, eek'aw goyinnanaadan ootseeddawantta; Med'inaa Godaa asaa bolla boshay yeeddawe hewaassa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nuni kase Pe7ooren dishin hayti Balaame zore ekkidi Isra7eele asay ba GODAAPPE haakkana malanne boshan wurana mala ooththiday istta gidettennee!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኑኒ ካሴ ፔኦሬን ዲሺን ሃይቲ ባላሜ ዞሬ ኤኪዲ ኢስራኤሌ ኣሳይ ባ ጎዳፔ ሃካና ማላኔ ቦሻን ዉራና ማላ ኦዳይ ኢስታ ጊዴቴኔ!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ባላማ ዞርያ ስእድ፥ ፐኦራ ጌተትያ በሳን እስራኤለ አሳይ ጎዳ አግድ፥ ቦሻን ሀይቃናዳ ኦዳይ ማጫሳ ግደይሳ ዶግደቲ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti Balaama zoriya si7idi, Pe7oora geetetiya bessan Isra7eele asay Godaa aggidi, boshan hayqanaada oothiday maccasa gideysa dogidetii?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የበለዓምን ምክር ተቀብለው በፌጎር በተፈጸመው ድርጊት እስራኤላውያን ከእግዚአብሔር (ያህዌ) እንዲመለሱና የእግዚአብሔርም (ያህዌ) ሕዝብ እንዲቀሠፍ ያደረጉት እነርሱ ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በፔዖር ሳለን የበለዓምን ምክር ተቀብለው ሕዝቡ በእግዚአብሔር ላይ ያላቸውን እምነት እንዲተዉ ያደረጉ ሴቶች መሆናቸውን ዘነጋችሁን? በእግዚአብሔር ሕዝብ ላይ የአባር ቸነፈር መቅሠፍት ያመጣም ያ ስሕተት ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንሆ በቲ ኣብ ፌጎር ዝኾነ፥ ብምኽሪ በለዓም፥ ንደቂ እስራኤል ካብ እግዚኣብሄር ዘርሓቓኦም ንሳተን እየን፤ ስለዙይ ከዓ ኣብቲ ማሕበር እግዚኣብሄር፥ መዓት ኮነ።
Amharic Tigrinya 2011 እንሆ በቲ ናይ ጴዖር ነገር፡ ብምኽሪ በላዓም፡ ንደቂ እስራኤል ንእግዚኣብሄር ዘጥለማኦም ንሳተን እየን፡ ስለዚ ኸአ ኣብቲ ኣኼባ እግዚኣብሄር መዓት ኮነ።