Numbers 31:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቶም ምሩኻትን ምርኮን ምርኮን ድማ ናብ ሙሴን ንኻህን ኣልኣዛርን ናብ ማሕበር ደቂ እስራኤልን ናብቲ ኣብ ጥቓ ዮርዳኖስ ኣብ ጥቓ ያሪኮ ዚርከብ ጐልጐል ሞኣብ ዚርከብ ሰፈር ኣምጽእዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የማረኩትን ምርኮውንና የዘረፉትን ወደ ሙሴና ወደ ካህኑ ወደ አልዓዛር፥ ወደ እስራኤልም ልጆች፥ በዮርዳኖስም አጠገብ በኢያሪኮ ፊት ለፊት በሞዓብ ሜዳ ወዳለው ሰፈር አመጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የማረኩአቸውንም ሰዎች ምርኮውንና ብዝበዛውን ወደ ሙሴና ወደ ካህኑ ወደ አልዓዛር ወደ እስራኤልም ልጆች ማኅበር፥ በዮርዳኖስም አጠገብ በኢያሪኮ ፊት ለፊት በሞዓብ ሜዳ ወዳለው ሰፈር አመጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የማረኩአቸውንም ሰዎች ምርኮውንና ብዝበዛውን፥ በዮርዳኖስ አጠገብ በኢያሪኮ ፊት ለፊት በሞዓብ ሜዳ ወዳለው ሰፈር፥ ወደ ሙሴና ወደ ካህኑ ወደ አልዓዛር ወደ እስራኤልም ልጆች ማኅበር አመጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ኦሞዴዳ አሳቱዋነ ቦንቄዳባቱዋ ሙሴኮ፥ ቄስያ ኤልኣዛራኮነ እስራኤልያ ማባራኮ፥ ያርኮፐ ሄፍንን፥ ዮርዳኖሳ ሻፋ ማታን ደእያ ሞኣባ ደምባን ኡንቱንቱ ዱንካኔዳሳ አሄድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu omoodeedda asatuwaanne bonk'k'eeddabatuwaa Musekko, k'eesiyaa El"aazarakkonne Israa'eeliyaa maabaraakko, Yarikkoppe hefintsan, Yorddaanoosa Shaafaa matan de'iyaa Moo'aaba Dembban unttunttu dunkkaaneeddasaa aheeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yordaanoose shaafappe he pinththa ginara diza Mo7aabe demban dunkaani uttida Musekko, qeese El7ezeerekkonne kumeththa Isra7eele maabaraakko ehida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዮርዳኖሴ ሻፋፔ ሄ ፒን ጊናራ ዲዛ ሞኣቤ ዴምባን ዱንካኒ ኡቲዳ ሙሴኮ፥ ቄሴ ኤልኤዜሬኮኔ ኩሜ ኢስራኤሌ ማባራኮ ኤሂዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ድእዳ አሳ፥ መህያነ ሻሎ ኡባ እያርኮፈ ሄፍንን፥ ዮርዳኖሰ ሻፋ ማታን ደእያ ሞአበ ደንባን ዱንካንዳ ሙሰኮ፥ ካህንያ አላዛራኮነ እስራኤለ ማባራኮ ኤህዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti di7ida asaa, mehiyanne shalo ubbaa Iyaarkofe hefinthan, Yordaanose shaafa matan de7iya Moo7abe denban dunkaanida Museko, kahiniya Alaazarakonne Isra7eele maabaraako ehidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የማረኳቸውን ሰዎች፣ የነዷቸውን እንስሳትና የዘረፉትን ሀብት በሙሉ፣ ከኢያሪኮ ማዶ፣ በዮርዳኖስ አጠገብ፣ በሞዓብ ወዳለው፣ ሙሴና ካህኑ አልዓዛር እንዲሁም መላው የእስራኤላውያን ማኅበር ወዳሉበት ሰፈራቸው አመጧቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዮርዳኖስ ማዶ በኢያሪኮ ትይዩ በሞአብ ሜዳ ላይ ሰፍረው ወደነበሩት ወደ ሙሴና ወደ አልዓዛር እንዲሁም ወደ መላው ማኅበር አመጡአቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ዝማረኽዎምን ነቲ ዝዘመትዎን ዝሰለብዎን ናብቲ ሰፈር ኣብ ጐላጕል ሞኣብ ናይ ዮርዳኖስ፥ ኣብ መንፅር ኢያሪኮ፥ ናብ ሙሴን ናብ ካህን ኣልኣዛርን ናብ ህዝቢ እስራኤልን ኣምፅእዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ምሩኻትን ነቲ እተዘምተን ነቲ ሰለባን ድማ ናብ ሙሴን ናብ ካህን ኣልኣዛርን ናብ ኣኼባ ደቂ እስራኤልን፡ ናብቲ ሰፈር ኣብ ፎላፉል ሞኣብ ናይ ዮርዳኖስ፡ ኣብ መንጽር ያሪኮ ኣምጽእዎ። |