Numbers 31:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቶም ምሩኻትን ምርኮን ምርኮን ድማ ናብ ሙሴን ንኻህን ኣልኣዛርን ናብ ማሕበር ደቂ እስራኤልን ናብቲ ኣብ ጥቓ ዮርዳኖስ ኣብ ጥቓ ያሪኮ ዚርከብ ጐልጐል ሞኣብ ዚርከብ ሰፈር ኣምጽእዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የማ​ረ​ኩ​ትን ምር​ኮ​ው​ንና የዘ​ረ​ፉ​ትን ወደ ሙሴና ወደ ካህኑ ወደ አል​ዓ​ዛር፥ ወደ እስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች፥ በዮ​ር​ዳ​ኖ​ስም አጠ​ገብ በኢ​ያ​ሪኮ ፊት ለፊት በሞ​ዓብ ሜዳ ወዳ​ለው ሰፈር አመጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የማረኩአቸውንም ሰዎች ምርኮውንና ብዝበዛውን ወደ ሙሴና ወደ ካህኑ ወደ አልዓዛር ወደ እስራኤልም ልጆች ማኅበር፥ በዮርዳኖስም አጠገብ በኢያሪኮ ፊት ለፊት በሞዓብ ሜዳ ወዳለው ሰፈር አመጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የማረኩአቸውንም ሰዎች ምርኮውንና ብዝበዛውን፥ በዮርዳኖስ አጠገብ በኢያሪኮ ፊት ለፊት በሞዓብ ሜዳ ወዳለው ሰፈር፥ ወደ ሙሴና ወደ ካህኑ ወደ አልዓዛር ወደ እስራኤልም ልጆች ማኅበር አመጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ኦሞዴዳ አሳቱዋነ ቦንቄዳባቱዋ ሙሴኮ፥ ቄስያ ኤልኣዛራኮነ እስራኤልያ ማባራኮ፥ ያርኮፐ ሄፍንን፥ ዮርዳኖሳ ሻፋ ማታን ደእያ ሞኣባ ደምባን ኡንቱንቱ ዱንካኔዳሳ አሄድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu omoodeedda asatuwaanne bonk'k'eeddabatuwaa Musekko, k'eesiyaa El"aazarakkonne Israa'eeliyaa maabaraakko, Yarikkoppe hefintsan, Yorddaanoosa Shaafaa matan de'iyaa Moo'aaba Dembban unttunttu dunkkaaneeddasaa aheeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yordaanoose shaafappe he pinththa ginara diza Mo7aabe demban dunkaani uttida Musekko, qeese El7ezeerekkonne kumeththa Isra7eele maabaraakko ehida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዮርዳኖሴ ሻፋፔ ሄ ፒን ጊናራ ዲዛ ሞኣቤ ዴምባን ዱንካኒ ኡቲዳ ሙሴኮ፥ ቄሴ ኤልኤዜሬኮኔ ኩሜ ኢስራኤሌ ማባራኮ ኤሂዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ድእዳ አሳ፥ መህያነ ሻሎ ኡባ እያርኮፈ ሄፍንን፥ ዮርዳኖሰ ሻፋ ማታን ደእያ ሞአበ ደንባን ዱንካንዳ ሙሰኮ፥ ካህንያ አላዛራኮነ እስራኤለ ማባራኮ ኤህዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti di7ida asaa, mehiyanne shalo ubbaa Iyaarkofe hefinthan, Yordaanose shaafa matan de7iya Moo7abe denban dunkaanida Museko, kahiniya Alaazarakonne Isra7eele maabaraako ehidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የማረኳቸውን ሰዎች፣ የነዷቸውን እንስሳትና የዘረፉትን ሀብት በሙሉ፣ ከኢያሪኮ ማዶ፣ በዮርዳኖስ አጠገብ፣ በሞዓብ ወዳለው፣ ሙሴና ካህኑ አልዓዛር እንዲሁም መላው የእስራኤላውያን ማኅበር ወዳሉበት ሰፈራቸው አመጧቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዮርዳኖስ ማዶ በኢያሪኮ ትይዩ በሞአብ ሜዳ ላይ ሰፍረው ወደነበሩት ወደ ሙሴና ወደ አልዓዛር እንዲሁም ወደ መላው ማኅበር አመጡአቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቶም ዝማረኽዎምን ነቲ ዝዘመትዎን ዝሰለብዎን ናብቲ ሰፈር ኣብ ጐላጕል ሞኣብ ናይ ዮርዳኖስ፥ ኣብ መንፅር ኢያሪኮ፥ ናብ ሙሴን ናብ ካህን ኣልኣዛርን ናብ ህዝቢ እስራኤልን ኣምፅእዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ነቶም ምሩኻትን ነቲ እተዘምተን ነቲ ሰለባን ድማ ናብ ሙሴን ናብ ካህን ኣልኣዛርን ናብ ኣኼባ ደቂ እስራኤልን፡ ናብቲ ሰፈር ኣብ ፎላፉል ሞኣብ ናይ ዮርዳኖስ፡ ኣብ መንጽር ያሪኮ ኣምጽእዎ።