Numbers 30:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነፍሲ ወከፍ መብጽዓ መበለትን እታ እተፋትሐትን ግና፡ ብእኡ ንነፍሶም ዚተሓሓዙ፡ ኣንጻርኣ ይቐውም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ባልዋ የሞተባት ወይም የተፋታች ግን ስእለቷና ራስዋን ያሰረችበት መሐላ ይጸኑባታል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ባልዋ የሞተባት ወይም የተፋታች ግን ስእለትዋ ራስዋንም ያሰረችበት መሐላ ይጸኑባታል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ባልዋ የሞተባት ወይም ከባልዋ የተፋታች ሴት ግን ስእለትዋ ራስዋንም ያሰረችበት መሐላ ሁሉ ይጸኑባታል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሽን አምአታ ዎይ አስናይ የዴዳ ማጫውኖ ኦናዉ ገፔዳዋ ዎይ እትባ አጋናዉ ጫቄዳዋ ፖሉ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Shin am"atta woy asinay yeddeedda mac'c'awunno ootsanaw geppeeddawaa woy ittibaa agganaw c'aak'k'eeddawaa polu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Azinay hayqqida maccassi woykko azinay anjji yeddida maccassi issi miish ooththanaas adinettiko woykko caaqqa geppada bana barkka ba qaalan qachchidaa gidikko iza ba gelida qaalaa polanaas bessees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኣዚናይ ሃይቂዳ ማጫሲ ዎይኮ ኣዚናይ ኣንጂ ዬዲዳ ማጫሲ ኢሲ ሚሽ ኦናስ ኣዲኔቲኮ ዎይኮ ጫቃ ጌፓዳ ባና ባርካ ባ ቃላን ቃቺዳ ጊዲኮ ኢዛ ባ ጌሊዳ ቃላ ፖላናስ ቤሴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሽን አምእያ ዎይኮ ሳዮ ማጫስ ጫቅዳ ጫቁዋ ዎይኮ ቃንግዳ ቃንገ ፖላናዉ በሴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Shin am7iya woyko sayo maccasi caaqida caaquwa woyko qangida qangetha polanaw bessees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ባሏ የሞተባት ወይም ከባሏ የተፋታች ሴት የትኛውም ስእለቷ ወይም የገባችበት ግዴታ ሁሉ የጸና ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ባልዋ የሞተባት ሴት ወይም ከባልዋ የተፋታች ሴት ማንኛቸውንም ስእለት ሆነ ወይም ከአንድ ነገር ለመከልከል የገባችውን ቃል መፈጸም አለባት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “መበለት ወይ ፍትሕቲ ሰበይቲ መብፅዓ እንተ ኣተወት ግና፥ ኵሉ መብፅዓኣ ትፈፅም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ሰብኣያ በቲ ዝሰምዓላ መዓልቲ እንተ ኸልአ ግና፡ ንሱ ነቲ መብጽዓአን ነቲ ብእኡ ነፍሳ ዝኣሰረትሉ ብታህዋኽ ካብ ኣፉ ዝመለቖ ቓልን ከንቱ ይገብሮ፡ እግዚኣብሄር ከአ ኪሓድገላ እዩ። |