Numbers 30:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነፍሲ ወከፍ መብጽዓ መበለትን እታ እተፋትሐትን ግና፡ ብእኡ ንነፍሶም ዚተሓሓዙ፡ ኣንጻርኣ ይቐውም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ባልዋ የሞ​ተ​ባት ወይም የተ​ፋ​ታች ግን ስእ​ለ​ቷና ራስ​ዋን ያሰ​ረ​ች​በት መሐላ ይጸ​ኑ​ባ​ታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ባልዋ የሞተባት ወይም የተፋታች ግን ስእለትዋ ራስዋንም ያሰረችበት መሐላ ይጸኑባታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ባልዋ የሞተባት ወይም ከባልዋ የተፋታች ሴት ግን ስእለትዋ ራስዋንም ያሰረችበት መሐላ ሁሉ ይጸኑባታል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሽን አምአታ ዎይ አስናይ የዴዳ ማጫውኖ ኦናዉ ገፔዳዋ ዎይ እትባ አጋናዉ ጫቄዳዋ ፖሉ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Shin am"atta woy asinay yeddeedda mac'c'awunno ootsanaw geppeeddawaa woy ittibaa agganaw c'aak'k'eeddawaa polu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Azinay hayqqida maccassi woykko azinay anjji yeddida maccassi issi miish ooththanaas adinettiko woykko caaqqa geppada bana barkka ba qaalan qachchidaa gidikko iza ba gelida qaalaa polanaas bessees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኣዚናይ ሃይቂዳ ማጫሲ ዎይኮ ኣዚናይ ኣንጂ ዬዲዳ ማጫሲ ኢሲ ሚሽ ኦናስ ኣዲኔቲኮ ዎይኮ ጫቃ ጌፓዳ ባና ባርካ ባ ቃላን ቃቺዳ ጊዲኮ ኢዛ ባ ጌሊዳ ቃላ ፖላናስ ቤሴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሽን አምእያ ዎይኮ ሳዮ ማጫስ ጫቅዳ ጫቁዋ ዎይኮ ቃንግዳ ቃንገ ፖላናዉ በሴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Shin am7iya woyko sayo maccasi caaqida caaquwa woyko qangida qangetha polanaw bessees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ባሏ የሞተባት ወይም ከባሏ የተፋታች ሴት የትኛውም ስእለቷ ወይም የገባችበት ግዴታ ሁሉ የጸና ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ባልዋ የሞተባት ሴት ወይም ከባልዋ የተፋታች ሴት ማንኛቸውንም ስእለት ሆነ ወይም ከአንድ ነገር ለመከልከል የገባችውን ቃል መፈጸም አለባት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “መበለት ወይ ፍትሕቲ ሰበይቲ መብፅዓ እንተ ኣተወት ግና፥ ኵሉ መብፅዓኣ ትፈፅም።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ሰብኣያ በቲ ዝሰምዓላ መዓልቲ እንተ ኸልአ ግና፡ ንሱ ነቲ መብጽዓአን ነቲ ብእኡ ነፍሳ ዝኣሰረትሉ ብታህዋኽ ካብ ኣፉ ዝመለቖ ቓልን ከንቱ ይገብሮ፡ እግዚኣብሄር ከአ ኪሓድገላ እዩ።