Numbers 30:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንነፍሳ ዝኣሰረቶ መብጽዓ እንተ ኣእተወት ወይ ካብ ከናፍራ ገለ ነገር እንተ ተዛረበት፡ ሰብኣይ እንተ ነይራቶ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ባል ያገባች ብትሆን፥ በአንደበቷም እንደ ተናገረች ስለ ራስዋ የተሳለችው ስእለት በራስዋ ላይ ቢሆን፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በተሳለችም ጊዜ ራስዋንም በመሐላ ያሰረችበት ነገር ከአፍዋ በወጣ ጊዜ ባል ያገባች ብትሆን፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ስእለትም ከተሳለች ወይም ራስዋን በመሐላ ያሰረችበትን ነገር ከአንደበትዋ በችኮላ ከተናገረች በኋላ ባል ብታገባ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ገላቤና ማጫውና ገፓ ኡታደ፥ ዎይ እትባ አጋናዉ ኤለካ ባረ ዶናፐ ጫቃ ኡታደ አስና ገሎፐ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Gelabeenna mac'c'awunna geppa uttaade, woy ittibaa agganaw ellekka bare doonaappe c'aak'k'a uttaade asinaa gelooppe, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Azina gelontta maccassi akeekada woykko akeekontta adina adinetta uttada woykko caaqqa geppada bana barkka ba qaalan qachcha woththada azina gelikko, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኣዚና ጌሎንታ ማጫሲ ኣኬካዳ ዎይኮ ኣኬኮንታ ኣዲና ኣዲኔታ ኡታዳ ዎይኮ ጫቃ ጌፓዳ ባና ባርካ ባ ቃላን ቃቻ ዎዳ ኣዚና ጌሊኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ገሎና ማጫ ናእያ ጫቃዳ ደአሸ ዎይኮ እስባፐ ባና ናጋናዉ ቃንገታዳ ደአሸ አዝና ገልኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Gelonna macca na7iya caaqada de7ashe woyko issibaape bana naaganaw qangetada de7ashe azina geliko, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እንዲሁም ከተሳለች ወይም አምልጧት ተናግራ ራሷን ግዴታ ውስጥ ካስገባች በኋላ ባል ብታገባ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ባል ያላገባች ሴት አስባም ሆነ በግድየለሽነት ስእለት ካደረገች ወይም ከአንድ ነገር ለመከልከል ቃል ከገባች በኋላ ባል ብታገባ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ተመባፂዓ እንተላ፥ ብታህዋኽ ካብ ኣፋ ቓል እንተ መለቛ እሞ፥ ብመብፅዓ ተኣሲራ እንተላ እንተ ተመርዐወት፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቦኣ ቦታ ዝሰምዓላ መዓልቲ እንተ ኸልኣ ግና፡ ኩሉ መብጽዓአን እቲ ነፍሳ ዝአሰረትሉ መእሰርን ኣይቑም። ኣቦኣ እዩ ዝኸልኣ እሞ፡ እግዚኣብሄር ከአ ይቕረ ኺብለላ እዩ። |