Numbers 30:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓንቲ ሰበይቲ እውን ኣብ ግዜ ንእስነታ ኣብ ቤት ኣቦኣ እናሃለወት ንእግዚኣብሄር መብጽዓ እንተ ኣእተወትን ብማእሰር እንተ ኣሲራቶን፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሴትም ደግሞ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስእ​ለት ብት​ሳል፥ እር​ስ​ዋም በአ​ባቷ ቤት ሳለች በብ​ላ​ቴ​ን​ነቷ ጊዜ ራስ​ዋን ብት​ለይ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሴትም ደግሞ ለእግዚአብሔር ስእለት ብትሳል፥ እርስዋም በአባትዋ ቤት ሳለች በብላቴንነትዋ ጊዜ ራስዋን በመሐላ ብታስር፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሴትም ደግሞ በአባትዋ ቤት ሳለች በብላቴንነትዋ ጊዜ ለጌታ ስእለት ብትሳል፥ ወይም ራስዋን በመሐላ ብታስር፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ባረ አዉዋ ሶን ደእያ ዎዶሮ ናታ፥ መና ጎዳዉ እትባ ኦናዉ ገፖፐ፥ ዎይ እትባ አጋናዉ ጫቆፐ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Bare aawuwaa son de'iyaa wodoro naatta, Med'inaa Godaw ittibaa ootsanaw geppooppe, woy ittibaa agganaw c'aak'k'ooppe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Issi geela7oya ba aawa soon dashe GODAAS issi miish ooththanaas adinettiko woykko caaqqa geppada bana barkka ba qaalan qachchizaa gidikko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢሲ ጌላኦያ ባ ኣዋ ሶን ዳሼ ጎዳስ ኢሲ ሚሽ ኦናስ ኣዲኔቲኮ ዎይኮ ጫቃ ጌፓዳ ባና ባርካ ባ ቃላን ቃቺዛ ጊዲኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ባ አዋ ሶን ደእያ ጌላእያ ጎዳስ እስባ ኦናዉ ጫቅኮ ዎይኮ እስባፐ ባና ናጋናዉ ቃንግኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Ba aawa son de7iya geela7iya Godaas issiba oothanaw caaqiko woyko issibaape bana naaganaw qangiko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “በአባቷ ቤት የምትኖር ሴት ልጅ ለእግዚአብሔር (ለያህዌ) ስእለት ብትሳል ወይም አንድ ነገር ለማድረግ በመሐላ ራሷን ግዴታ ውስጥ ብታስገባ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ገና በአባትዋ ቤት የምትኖር ልጃገረድ ለእግዚአብሔር አንድ ነገር ለመስጠት ብትሳል፥ ወይም ከአንድ ነገር ራስዋን ለመከልከል ቃል ብትገባ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ሰበይቲ ድማ ብጊዜ ንእስነታ፥ ኣብ እንዳ ኣቦኣ እንተላ፥ ንእግዚኣብሄር ዝኾነ ነገር ክትህቦ እንተ ተመባፅዐት፥ ወይ ‘እዝ ነገር እዙይ ይትረፈኒ’ ብምባልውን እንተ ተመባፅዐት፥
Amharic Tigrinya 2011 ሰብ ንእግዚኣብሄር መብጽዓ እንተ ተማባጽዔ፡ ወይ ምሒሉ፡ ገለ ነገር ይትረፈኒ ብምባል፡ ነፍሱ ብማሕላ እንተ ኣሰረ፡ ቃሉ ኣየፍርስ፡ ከምቲ ኻብ ኣፉ ዝወጸ ኩሉ ይግበር።