Numbers 30:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓደ ንእግዚኣብሄር መብጽዓ እንተ ኣእተወ፡ ወይ ንነፍሱ ብጭራም ኪኣስራ እንተ መሓል። ቃሉ ኣይጥሕስን እዩ፣ ከምቲ ካብ ኣፉ ዝወጽእ ኩሉ ክዋሳእ ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰው ሁሉ ለእግዚአብሔር ስእለት ቢሳል፥ ወይም መሐላን ቢምል፤ ራሱንም ቢለይ፥ ቃሉን አያርክስ፤ ከአፉ እንደ ወጣው ሁሉ ያድርግ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰው ለእግዚአብሔር ስእለት ቢሳል፥ ወይም ራሱ በመሐላ ቢያስር፥ ቃሉን አይስበር፤ ከአፉ እንደ ወጣው ሁሉ ያድርግ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰው ለጌታ ስእለት ቢሳል፥ ወይም ራሱን በመሐላ ቢያስር፥ ቃሉን አያፍርስ፤ ከአፉ እንደ ወጣው ሁሉ ያድርግ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እት አሳይ መና ጎዳዉ እትባ ኦናዉ ገፖፐ፥ ዎይ እትባ አጋናዉ ጫቆፐ፥ ባረ ዶናፐ ከሴዳዋ ኡባ ፖሎፐ አትና፥ ባረ ቃላ ብሎፖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Itti Asay Med'inaa Godaw ittibaa ootsanaw geppooppe, woy ittibaa agganaw c'aak'k'ooppe, bare doonaappe kesseeddawaa ubbaa polooppe attina, bare k'aalaa billoppo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Issi asi GODAAS issi miish ooththanaas adinettiko woykko issaadey caaqqi geppidi bana barkka ba qaalan qachchiko izi ba gelida qaala ubbaa polana bessees attiin ba gidayssa agganaas bessenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢሲ ኣሲ ጎዳስ ኢሲ ሚሽ ኦናስ ኣዲኔቲኮ ዎይኮ ኢሳዴይ ጫቂ ጌፒዲ ባና ባርካ ባ ቃላን ቃቺኮ ኢዚ ባ ጌሊዳ ቃላ ኡባ ፖላና ቤሴስ ኣቲን ባ ጊዳይሳ ኣጋናስ ቤሴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ አስ ጎዳስ እስባ ኦናዉ ጫቅኮ ዎይኮ እስባፐ ባና ናጋናዉ ቃንግኮ ጉየ ጎና ፖሎ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi asi Godaas issiba oothanaw caaqiko woyko issibaape bana naaganaw qangiko guye goonna polo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንድ ሰው ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ስእለት በሚሳልበት ወይም አንድ ነገር ለማድረግ በመሐላ ራሱን ግዴታ ውስጥ በሚያስገባበት ጊዜ ቃሉን ሳያጥፍ ያለውን ሁሉ መፈጸም አለበት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንድ ሰው ለእግዚአብሔር አንድ ነገር ለመስጠት ቢሳል ወይም ከአንድ ነገር ራሱን ለመከልከል በመሐላ ቃል ቢገባ፥ አደርጋለሁ ያለውን ሁሉ መፈጸም አለበት እንጂ የሰጠውን የተስፋ ቃል ማስቀረት አይገባውም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰብ ንእግዚኣብሄር ሓደ ነገር ክህቦ እንተ ተመባፅዐ፥ ወይ ‘እዝ ነገር እዙይ ይትረፈኒ’ ኢሉ ብምምሓል እንተ ተመባፅዐ፥ ከምቲ ዝበሎ ደኣ ይፈፅም እምበር፥ ቃሉ ኣይዕፀፍ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ኸአ ንሓላቑ ነገድ ደቂ እስራኤል፡ እቲ እግዚኣብሄር ዝአዘዞ እዚ እዩ፡ ኢሉ ተዛረቦም፡ |