Numbers 30:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓደ ንእግዚኣብሄር መብጽዓ እንተ ኣእተወ፡ ወይ ንነፍሱ ብጭራም ኪኣስራ እንተ መሓል። ቃሉ ኣይጥሕስን እዩ፣ ከምቲ ካብ ኣፉ ዝወጽእ ኩሉ ክዋሳእ ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰው ሁሉ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስእ​ለት ቢሳል፥ ወይም መሐ​ላን ቢምል፤ ራሱ​ንም ቢለይ፥ ቃሉን አያ​ር​ክስ፤ ከአፉ እንደ ወጣው ሁሉ ያድ​ርግ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰው ለእግዚአብሔር ስእለት ቢሳል፥ ወይም ራሱ በመሐላ ቢያስር፥ ቃሉን አይስበር፤ ከአፉ እንደ ወጣው ሁሉ ያድርግ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰው ለጌታ ስእለት ቢሳል፥ ወይም ራሱን በመሐላ ቢያስር፥ ቃሉን አያፍርስ፤ ከአፉ እንደ ወጣው ሁሉ ያድርግ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እት አሳይ መና ጎዳዉ እትባ ኦናዉ ገፖፐ፥ ዎይ እትባ አጋናዉ ጫቆፐ፥ ባረ ዶናፐ ከሴዳዋ ኡባ ፖሎፐ አትና፥ ባረ ቃላ ብሎፖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Itti Asay Med'inaa Godaw ittibaa ootsanaw geppooppe, woy ittibaa agganaw c'aak'k'ooppe, bare doonaappe kesseeddawaa ubbaa polooppe attina, bare k'aalaa billoppo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Issi asi GODAAS issi miish ooththanaas adinettiko woykko issaadey caaqqi geppidi bana barkka ba qaalan qachchiko izi ba gelida qaala ubbaa polana bessees attiin ba gidayssa agganaas bessenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢሲ ኣሲ ጎዳስ ኢሲ ሚሽ ኦናስ ኣዲኔቲኮ ዎይኮ ኢሳዴይ ጫቂ ጌፒዲ ባና ባርካ ባ ቃላን ቃቺኮ ኢዚ ባ ጌሊዳ ቃላ ኡባ ፖላና ቤሴስ ኣቲን ባ ጊዳይሳ ኣጋናስ ቤሴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስ አስ ጎዳስ እስባ ኦናዉ ጫቅኮ ዎይኮ እስባፐ ባና ናጋናዉ ቃንግኮ ጉየ ጎና ፖሎ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Issi asi Godaas issiba oothanaw caaqiko woyko issibaape bana naaganaw qangiko guye goonna polo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንድ ሰው ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ስእለት በሚሳልበት ወይም አንድ ነገር ለማድረግ በመሐላ ራሱን ግዴታ ውስጥ በሚያስገባበት ጊዜ ቃሉን ሳያጥፍ ያለውን ሁሉ መፈጸም አለበት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንድ ሰው ለእግዚአብሔር አንድ ነገር ለመስጠት ቢሳል ወይም ከአንድ ነገር ራሱን ለመከልከል በመሐላ ቃል ቢገባ፥ አደርጋለሁ ያለውን ሁሉ መፈጸም አለበት እንጂ የሰጠውን የተስፋ ቃል ማስቀረት አይገባውም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሰብ ንእግዚኣብሄር ሓደ ነገር ክህቦ እንተ ተመባፅዐ፥ ወይ ‘እዝ ነገር እዙይ ይትረፈኒ’ ኢሉ ብምምሓል እንተ ተመባፅዐ፥ ከምቲ ዝበሎ ደኣ ይፈፅም እምበር፥ ቃሉ ኣይዕፀፍ።
Amharic Tigrinya 2011 ሙሴ ኸአ ንሓላቑ ነገድ ደቂ እስራኤል፡ እቲ እግዚኣብሄር ዝአዘዞ እዚ እዩ፡ ኢሉ ተዛረቦም፡