Numbers 30:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ሙሴ ኣብ መንጎ ሰብኣይን ሰበይቱን፡ ኣብ መንጎ ኣቦን ጓሉን፡ ገና ኣብ ንእስነታ ኣብ ቤት ኣቦኣ ኸላ ዝኣዘዞ ስርዓታት እዚ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርስዋ በብላቴንነቷ ጊዜ በአባቷ ቤት ሳለች በአባትና በልጂቱ መካከል፥ ወይም በባልና በሚስት መካከል ይሆን ዘንድ እግዚአብሔር ሙሴን ያዘዘው ሥርዐት ይህ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርስዋ በብላቴንነትዋ ጊዜ በአባትዋ ቤት ሳለች በአባትና በልጂቱ መካከል፥ ወይም በባልና በሚስት መካከል ይሆን ዘንድ እግዚአብሔር ሙሴን ያዘዘው ሥርዓት ይህ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሷ በብላቴንነትዋ ጊዜ በአባትዋ ቤት ሳለች በአባትና በልጂቱ መካከል፥ ወይም በባልና በሚስት መካከል እንዲሆን ጌታ ሙሴን ያዘዘው ሥርዓት ይህ ነው።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አስና ገላቤና፥ ባረ አዉዋ ሶን ደእያ ዎዶሮ ናታነ እ አዉዋ ግዱዋን ዎይ ማቻትነ አስና ግዱዋን ደአና ማላ፥ መና ጎዳይ ሙሳ አዛዜዳ ገፋ ዎጋይ ሀዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Asinaa gelabeenna, bare aawuwaa son de'iyaa wodoro naattanne I aawuwaa gidduwaan woy machchatinne asinaa gidduwaan de'ana mala, Med'inaa Goday Musa azazeedda gefaa wogay hawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Geela7oynne gelida maccassi adina adinettiko woykko caaqqa geppada barkka bana ba qaalan qachchidaa gidikko izi aawaas woykko izi azinaas diza alaafeteththanne maataa gishshas GODAY Muses immida wogay hayssa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጌላኦይኔ ጌሊዳ ማጫሲ ኣዲና ኣዲኔቲኮ ዎይኮ ጫቃ ጌፓዳ ባርካ ባና ባ ቃላን ቃቺዳ ጊዲኮ ኢዚ ኣዋስ ዎይኮ ኢዚ ኣዚናስ ዲዛ ኣላፌቴኔ ማታ ጊሻስ ጎዳይ ሙሴስ ኢሚዳ ዎጋይ ሃይሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህዛ ሀይስ አዝና ግዶንነ ማች ግዶን፥ ባ አዋራ ሶን ደእያ ጌላኦ ግዶንነ እ አዋ ግዶን ደእያ ጋሄተባ ጎዳይ ሙሰስ እምዳ ዎጋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hiza haysi azina giddoninne machi giddon, ba aawara son de7iya geela7o giddoninne I aawa giddon de7iya gahetethaba Goday Muses immida wogaa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነዚህ እንግዲህ በባልና በሚስት፣ በአባትና አብራው በቤት ውስጥ በምትኖር ልጁ መካከል ያለውን ግንኙነት አስመልክቶ እግዚአብሔር (ያህዌ) ለሙሴ የሰጠው ሥርዐቶች ናቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሳታገባ በአባትዋ ቤት የምትኖር ልጃገረድ ወይም ያገባች ሴት ስእለት ወይም የመሐላ ቃል በምትገባበት ጊዜ የአባት ወይም የባል ኀላፊነትንና መብትን በተመለከተ እግዚአብሔር ለሙሴ የሰጠው ደንብ ይህ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብጊዜ ንእስነታ ኣብ እንዳ ኣቦኣ እንተላ፥ ኣብ መንጎ ኣቦን ጓልን፥ ኣብ መንጎ ሰብኣይን ሰበይትን፥ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዞ ስርዓት እዙይ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምስ ሰምዔ፡ ጸኒሑ ፈጺሙ ኸንቱ ኣንተ ገበሮ ግና፡ ንሱ በደላ ይጸውር። |