Numbers 30:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ሙሴ ኣብ መንጎ ሰብኣይን ሰበይቱን፡ ኣብ መንጎ ኣቦን ጓሉን፡ ገና ኣብ ንእስነታ ኣብ ቤት ኣቦኣ ኸላ ዝኣዘዞ ስርዓታት እዚ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ስዋ በብ​ላ​ቴ​ን​ነቷ ጊዜ በአ​ባቷ ቤት ሳለች በአ​ባ​ትና በል​ጂቱ መካ​ከል፥ ወይም በባ​ልና በሚ​ስት መካ​ከል ይሆን ዘንድ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሙሴን ያዘ​ዘው ሥር​ዐት ይህ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርስዋ በብላቴንነትዋ ጊዜ በአባትዋ ቤት ሳለች በአባትና በልጂቱ መካከል፥ ወይም በባልና በሚስት መካከል ይሆን ዘንድ እግዚአብሔር ሙሴን ያዘዘው ሥርዓት ይህ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሷ በብላቴንነትዋ ጊዜ በአባትዋ ቤት ሳለች በአባትና በልጂቱ መካከል፥ ወይም በባልና በሚስት መካከል እንዲሆን ጌታ ሙሴን ያዘዘው ሥርዓት ይህ ነው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አስና ገላቤና፥ ባረ አዉዋ ሶን ደእያ ዎዶሮ ናታነ እ አዉዋ ግዱዋን ዎይ ማቻትነ አስና ግዱዋን ደአና ማላ፥ መና ጎዳይ ሙሳ አዛዜዳ ገፋ ዎጋይ ሀዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Asinaa gelabeenna, bare aawuwaa son de'iyaa wodoro naattanne I aawuwaa gidduwaan woy machchatinne asinaa gidduwaan de'ana mala, Med'inaa Goday Musa azazeedda gefaa wogay hawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Geela7oynne gelida maccassi adina adinettiko woykko caaqqa geppada barkka bana ba qaalan qachchidaa gidikko izi aawaas woykko izi azinaas diza alaafeteththanne maataa gishshas GODAY Muses immida wogay hayssa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጌላኦይኔ ጌሊዳ ማጫሲ ኣዲና ኣዲኔቲኮ ዎይኮ ጫቃ ጌፓዳ ባርካ ባና ባ ቃላን ቃቺዳ ጊዲኮ ኢዚ ኣዋስ ዎይኮ ኢዚ ኣዚናስ ዲዛ ኣላፌቴኔ ማታ ጊሻስ ጎዳይ ሙሴስ ኢሚዳ ዎጋይ ሃይሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህዛ ሀይስ አዝና ግዶንነ ማች ግዶን፥ ባ አዋራ ሶን ደእያ ጌላኦ ግዶንነ እ አዋ ግዶን ደእያ ጋሄተባ ጎዳይ ሙሰስ እምዳ ዎጋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hiza haysi azina giddoninne machi giddon, ba aawara son de7iya geela7o giddoninne I aawa giddon de7iya gahetethaba Goday Muses immida wogaa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነዚህ እንግዲህ በባልና በሚስት፣ በአባትና አብራው በቤት ውስጥ በምትኖር ልጁ መካከል ያለውን ግንኙነት አስመልክቶ እግዚአብሔር (ያህዌ) ለሙሴ የሰጠው ሥርዐቶች ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሳታገባ በአባትዋ ቤት የምትኖር ልጃገረድ ወይም ያገባች ሴት ስእለት ወይም የመሐላ ቃል በምትገባበት ጊዜ የአባት ወይም የባል ኀላፊነትንና መብትን በተመለከተ እግዚአብሔር ለሙሴ የሰጠው ደንብ ይህ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብጊዜ ንእስነታ ኣብ እንዳ ኣቦኣ እንተላ፥ ኣብ መንጎ ኣቦን ጓልን፥ ኣብ መንጎ ሰብኣይን ሰበይትን፥ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዞ ስርዓት እዙይ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ምስ ሰምዔ፡ ጸኒሑ ፈጺሙ ኸንቱ ኣንተ ገበሮ ግና፡ ንሱ በደላ ይጸውር።