Numbers 3:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቶም ሌዋውያን ድማ ንኣሮንን ደቁን ሃቦም። ምሉእ ብምሉእ ካብ ደቂ እስራኤል እዮም ተዋሂቦምሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሌዋውያንንም ወደ ወንድምህ ወደ አሮንና ወደ ልጆቹ ወደ ካህናቱ ታገባቸዋለህ። ከእስራኤል ልጆች ተለይተው ለእኔ ሀብት ሆነው ተሰጥተዋልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሌዋውያንንም ለአሮንና ለልጆቹ ትሰጣለህ፤ ከእስራኤል ልጆች ለእርሱ ፈጽመው ተሰጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሌዋውያንንም ለአሮንና ለልጆቹ ትሰጣለህ፤ ከእስራኤል ልጆች መካከል ለእርሱ ፈጽሞ የተሰጡ ናቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔን ሌዋቱዋ አሮናነ አ አቱማ ናናቱዋ ማዳናዳን ሱን፤ ኡንቱንቱ እስራኤልያ ግዶፐ ኡባና አሮናዉ እመቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neeni Leewatuwaa Aaroonanne Aa attuma naanatuwaa maaddanaadan suntsaa; unttunttu Israa'eeliyaa giddoppe ubbaanna Aaroonaw imetteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asaa ubbaafe istti shaakettidi Aaroonenne iza nayta ooson maaddana mala Lewe zarkketa woththa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳ ኡባፌ ኢስቲ ሻኬቲዲ ኣሮኔኔ ኢዛ ናይታ ኦሶን ማዳና ማላ ሌዌ ዛርኬታ ዎ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሮናነ እያ አደ ናይታ ማዳና መላ ሌወታ ሹማ። ኤንቲ እስራኤለ አሳ ግዶፈ ሻከትድ አሮና ማዳና መላ እመትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Aaronanne iya adde nayta maadana mela Leeweta shuuma. Enti Isra7eele asaa giddofe shaaketidi Aarona maaddana mela imetidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሌዋውያኑን ለአሮንና ለልጆቹ ስጥ፤ እነርሱም ከእስራኤላውያን ተለይተው ለእርሱ ፈጽመው የተሰጡ ናቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከእስራኤላውያን ሁሉ ተለይተው ለአሮንና ለልጆቹ ያገለግሉ ዘንድ ሌዋውያንን መድባቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሌዋውያንውን፥ ንኣሮንን ንደቁን ሃቦም፤ ንሳቶም ካብ ደቂ እስራኤል ተፈልዮም ንኣይ ከገልግሉ ተውሂቦም እዮም እሞ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሌዋውያን ንኣሮንን ንደቁን ሀቦም፡ ንሳቶም ካብ ደቂ እስራኤል ብመልኦም ንእኡ ተወፍዮም እዮም። |