Numbers 3:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዕዮ ኣገልግሎት እቲ ድንኳን ንምፍጻም ድማ ንዅሉ ኣቕሑ ድንኳን ምርኻብን ኣገልግሎት ደቂ እስራኤልን ይሕልዉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እንደ ድን​ኳኑ ሥራ​ዎች ሁሉ የም​ስ​ክ​ሩን ድን​ኳን ዕቃና የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ልጆች ሕግ ይጠ​ብቁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የማደሪያውንም ሥራ ይሠሩ ዘንድ፥ የመገናኛውን ድንኳን ዕቃ ሁሉ ይጠብቁ፥ የእስራኤልን ልጆች ለማገልገል የሚያስፈልገውንም ነገር ይጠብቁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የማደሪያውንም ሥራ እየሠሩ፥ የመገናኛውን ድንኳን ዕቃ ሁሉ ይጠብቃሉ፥ ለእስራኤልንም ልጆች ያለባቸውን ግዴታ ይወጣሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ጾሳ ዱንካንያን ደእያ ሚሻ ኡባ አዎተ አክኖ፤ እስራኤልያ አሳ ድራዉ ጾሳ ዱንካንያን ኦሶ ኡባ ኡንቱንቱ ኦኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu S'oossaa Dunkkaaniyaan de'iyaa miishshaa ubbaa aawotetsaa akkino; Israa'eeliyaa asaa diraw S'oossaa Dunkkaaniyaan ooso ubbaa unttunttu ootsino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gaytoteththa Dunkaaneza giddon diza ooso miishshatas istta alaafe gidetto; Dunkaaneza giddon Isra7eele asaas oosettiza ooso ooththi poletto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጋይቶቴ ዱንካኔዛ ጊዶን ዲዛ ኦሶ ሚሻታስ ኢስታ ኣላፌ ጊዴቶ፤ ዱንካኔዛ ጊዶን ኢስራኤሌ ኣሳስ ኦሴቲዛ ኦሶ ኦ ፖሌቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ጌሻ ዱንካንያ ግዶን ደእያ ሚሸ ኡባ አዋተን አይሶ። እስራኤለ አሳ ግሾ ጌሻ ዱንካንያ ግዶን ኦሶ ኡባ ኤንቲ ኦና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti Geeshsha Dunkaaniya giddon de7iya miishe ubbaa aawatethan ayso. Isra7eele asaa gisho Geeshsha Dunkaaniya giddon ooso ubbaa enti oothonna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የማደሪያውን ሥራ በመሥራትና የእስራኤላውያንን ግዴታ በመወጣት የመገናኛውን ድንኳን ሁሉ ይጠብቁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ለሚገኙ መገልገያ ዕቃዎች ኀላፊዎች ይሆናሉ። እስራኤላውያንንም በድንኳኑ ውስጥ በማገልገል ተግባራቸውን ይፈጽማሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሉ ኣቑሑ ናይቲ መራኸቢ ድንኳን ስራሕ ንኽሰርሑ፥ ኣብቲ ናይቲ መራኸቢ ድንኳን ኵሉ ኣቑሑ ይሓልዉ፤ ንደቂ እስራኤል ንምግልጋል ዘድሊ ኹሉ ይሓልዉ።
Amharic Tigrinya 2011 ኩሉ እቕሓ ድንኳን ምርኻብን መዚ ደቂ እስራኤልን ኣብ ዕዮ ኣገልግሎት ማሕደር።