Numbers 3:46 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቶም ካብ ሌዋውያን ዝበዝሑ በዅሪ ደቂ እስራኤል ክልተ ሚእትን ስሳን ዓሰርተን ሰለስተን ዚብጀዉ ድማ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሌዋውያን ላይ ከእስራኤል ልጆች በኵር ስለ ተረፉት ስለ ሁለት መቶ ሰባ ሦስት ቤዛ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሌዋውያን ላይ ከእስራኤል ልጆች በኵር ስለ ተረፉት ስለ ሁለት መቶ ሰባ ሦስት ቤዛ፥ በየራሱ አምስት ሰቅል ውሰድ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከሌዋውያን ወንዶች ቍጥር በላይ የሆኑትን ሁለት መቶ ሰባ ሦስት የእስራኤል ልጆች በኵራትን ለመዋጀት፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሌዋቱዋ ፓይዱዋፐ ዳርያ 273 ባይራ ግዲደ የለቴዳ እስራኤልያ አቱማ ናናቱዋ ዎዛናዉ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Leewatuwaa payduwaappe dariyaa 273 bayira gidiide yeletteedda Israa'eeliyaa attuma naanatuwaa wozanaw, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay yelida bayra nayta qooday Lewe qommotappe 273 gidi dariza gishshas heyta tirpa attuma nayta miishshan wozza. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳይ ዬሊዳ ባይራ ናይታ ቆዳይ ሌዌ ቆሞታፔ 273 ጊዲ ዳሪዛ ጊሻስ ሄይታ ቲርፓ ኣቱማ ናይታ ሚሻን ዎዛ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ ባይራ አደ ናይታ ታይቦይ ሌወታ ባይራ አደ ናይታ ታይቡዋፐ 273 አያ ግሾ ሄ አትዳይሳታ ታዉ ዎዛ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele bayra adde nayta tayboy Leeweta bayra adde nayta taybuwape 273 aadhiya gisho he attidaysata taw woza. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ቍጥራቸው ከሌዋውያን ቍጥር በሁለት መቶ ሰባ ሦስት በልጦ የተገኘውን እስራኤላውያን በኵሮች ለመዋጀት፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በኲር ሆነው የተወለዱት የእስራኤላውያን ወንዶች ልጆች ብዛት፥ ከሌዋውያን ብዛት በሁለት መቶ ሰባ ሦስት ስለሚበልጥ እነዚህን ትርፍ የሆኑትን ወንዶች ልጆች በገንዘብ መዋጀት ይኖርብሃል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ክልተ ሚእትን ሰብዓን ሰለስተን በዅሪ ደቂ እስራኤል፥ ካብ ቍፅሪ ሌዋውያን ሕልፊ ዝኾኑ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | በጃ እቶም ክልተ ሚእትን ሰብዓን ስለስተን በኩር ደቂ እስራኤል፡ ካብ ቁጽሪ ሌዋውያን ዝሐለፉ ኸኣ፡ |