Numbers 3:45 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ክንዲ ኵሎም በዅሪ ደቂ እስራኤል ንሌዋውያን፡ ኣብ ክንዲ ጥሪቶም ድማ ጥሪት ሌዋውያን ውሰዱ። ሌዋውያን ድማ ናተይ ኪዀኑ እዮም። ኣነ እግዚኣብሄር እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ሌዋውያንን በእስራኤል ልጆች በኵር ሁሉ ፋንታ፥ የሌዋውያንንም እንስሶች በእንስሶቻቸው ፋንታ ውሰድ፤ ሌዋውያንም ለእኔ ይሁኑ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሌዋውያንን በእስራኤል ልጆች በኵር ሁሉ ፋንታ፥ የሌዋውያንንም እንስሶች በእንስሶቻቸው ፋንታ ውሰድ፤ ሌዋውያንም ለእኔ ይሁኑ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ሌዋውያንን በእስራኤል ልጆች በኩር ሁሉ ፋንታ፥ የሌዋውያንንም እንስሶች በእንስሶቻቸው ፋንታ ውሰድ፤ ሌዋውያንም የእኔ ናቸው፤ እኔ ጌታ ነኝ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሌዋቱዋ እስራኤልያ አቱማዋንቱ ኡባ ኮታዉ አካ፤ ሌዋቱዋ መሄቱዋ እስራኤላቱዋ መህያ ኮታዉ አካ፤ ሌዋቱ ታዋ ግዳናዋንታ። ታን መና ጎዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Leewatuwaa Israa'eeliyaa attumawanttu ubbaa kotaw akka; Leewatuwaa mehetuwaa Israa'eelatuwaa mehiyaa kotaw akka; Leewatuu tawaa gidanawantta. Taani Med'inaa Godaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Hessa gishshas bayra giidi yelettida Isra7eele asaa attuma nayta sohon Leweta ne taas shaakka; hessaththoka Isra7eele asaa mehe bayra sohon Leweta mehe taas dummasa; tani GODAA. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሄሳ ጊሻስ ባይራ ጊዲ ዬሌቲዳ ኢስራኤሌ ኣሳ ኣቱማ ናይታ ሶሆን ሌዌታ ኔ ታስ ሻካ፤ ሄሳካ ኢስራኤሌ ኣሳ ሜሄ ባይራ ሶሆን ሌዌታ ሜሄ ታስ ዱማሳ፤ ታኒ ጎዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “እስራኤለ ባይራ አደ ናይታ በሳን ሌወታ ታዉ ዱማያ። ቃስ እስራኤለ ባይራ መሄታ በሳን ሌወታ ባይራ መህያ ታዉ ዱማያ፤ ታኒ ጎዳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Isra7eele bayra adde nayta bessan Leeweta taw dummaya. Qassi Isra7eele bayra meheta bessan Leeweta bayra mehiya taw dummaya; taani Godaa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “በእስራኤላውያን በኵሮች ምትክ ሌዋውያኑን፣ በከብቶቻቸውም ምትክ የሌዋውያኑን ከብቶች ውሰድ፤ ሌዋውያኑም የእኔ ይሁኑ፤ እኔ እግዚአብሔር (ያህዌ) ነኝ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እንግዲህ በኲር ሆነው በሚወለዱት እስራኤላውያን ወንዶች ልጆች ምትክ ሌዋውያንን ለእኔ ለይልኝ፤ እንዲሁም በኲር ሆነው በሚወለዱት የእስራኤላውያን እንስሶች ምትክ የሌዋውያንን እንስሳት ለእኔ የተለዩ እንዲሆኑ አድርግ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ክንዲ ዅሉ በዅሪ ደቂ እስራኤል፥ ሌዋውያን፥ ክንዲ ኸፍቲ ደቂ እስራኤል ከዓ ኸፍቲ ሌዋውያን ንኣይ ውሰድ። ሌዋውያን ናተይ ይኹኑ። ኣነ እግዚኣብሄር እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሌዋውያን ኣብ ክንዲ ኹሉ በኹሪ ኣብ ደቂ እስራኤል፡ ማል ሌዋውያን ድማ ኣብ ክንዲ ማሎም ውሰድ፡ ሌዋውያን ናተይ ይኹኑ። ኣነ እግዚኣብሄር እየ። |