Numbers 3:45 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ክንዲ ኵሎም በዅሪ ደቂ እስራኤል ንሌዋውያን፡ ኣብ ክንዲ ጥሪቶም ድማ ጥሪት ሌዋውያን ውሰዱ። ሌዋውያን ድማ ናተይ ኪዀኑ እዮም። ኣነ እግዚኣብሄር እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ሌዋ​ው​ያ​ንን በእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች በኵር ሁሉ ፋንታ፥ የሌ​ዋ​ው​ያ​ን​ንም እን​ስ​ሶች በእ​ን​ስ​ሶ​ቻ​ቸው ፋንታ ውሰድ፤ ሌዋ​ው​ያ​ንም ለእኔ ይሁኑ፤ እኔ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ነኝና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሌዋውያንን በእስራኤል ልጆች በኵር ሁሉ ፋንታ፥ የሌዋውያንንም እንስሶች በእንስሶቻቸው ፋንታ ውሰድ፤ ሌዋውያንም ለእኔ ይሁኑ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ሌዋውያንን በእስራኤል ልጆች በኩር ሁሉ ፋንታ፥ የሌዋውያንንም እንስሶች በእንስሶቻቸው ፋንታ ውሰድ፤ ሌዋውያንም የእኔ ናቸው፤ እኔ ጌታ ነኝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሌዋቱዋ እስራኤልያ አቱማዋንቱ ኡባ ኮታዉ አካ፤ ሌዋቱዋ መሄቱዋ እስራኤላቱዋ መህያ ኮታዉ አካ፤ ሌዋቱ ታዋ ግዳናዋንታ። ታን መና ጎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Leewatuwaa Israa'eeliyaa attumawanttu ubbaa kotaw akka; Leewatuwaa mehetuwaa Israa'eelatuwaa mehiyaa kotaw akka; Leewatuu tawaa gidanawantta. Taani Med'inaa Godaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Hessa gishshas bayra giidi yelettida Isra7eele asaa attuma nayta sohon Leweta ne taas shaakka; hessaththoka Isra7eele asaa mehe bayra sohon Leweta mehe taas dummasa; tani GODAA.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሄሳ ጊሻስ ባይራ ጊዲ ዬሌቲዳ ኢስራኤሌ ኣሳ ኣቱማ ናይታ ሶሆን ሌዌታ ኔ ታስ ሻካ፤ ሄሳካ ኢስራኤሌ ኣሳ ሜሄ ባይራ ሶሆን ሌዌታ ሜሄ ታስ ዱማሳ፤ ታኒ ጎዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “እስራኤለ ባይራ አደ ናይታ በሳን ሌወታ ታዉ ዱማያ። ቃስ እስራኤለ ባይራ መሄታ በሳን ሌወታ ባይራ መህያ ታዉ ዱማያ፤ ታኒ ጎዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Isra7eele bayra adde nayta bessan Leeweta taw dummaya. Qassi Isra7eele bayra meheta bessan Leeweta bayra mehiya taw dummaya; taani Godaa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “በእስራኤላውያን በኵሮች ምትክ ሌዋውያኑን፣ በከብቶቻቸውም ምትክ የሌዋውያኑን ከብቶች ውሰድ፤ ሌዋውያኑም የእኔ ይሁኑ፤ እኔ እግዚአብሔር (ያህዌ) ነኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እንግዲህ በኲር ሆነው በሚወለዱት እስራኤላውያን ወንዶች ልጆች ምትክ ሌዋውያንን ለእኔ ለይልኝ፤ እንዲሁም በኲር ሆነው በሚወለዱት የእስራኤላውያን እንስሶች ምትክ የሌዋውያንን እንስሳት ለእኔ የተለዩ እንዲሆኑ አድርግ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ክንዲ ዅሉ በዅሪ ደቂ እስራኤል፥ ሌዋውያን፥ ክንዲ ኸፍቲ ደቂ እስራኤል ከዓ ኸፍቲ ሌዋውያን ንኣይ ውሰድ። ሌዋውያን ናተይ ይኹኑ። ኣነ እግዚኣብሄር እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሌዋውያን ኣብ ክንዲ ኹሉ በኹሪ ኣብ ደቂ እስራኤል፡ ማል ሌዋውያን ድማ ኣብ ክንዲ ማሎም ውሰድ፡ ሌዋውያን ናተይ ይኹኑ። ኣነ እግዚኣብሄር እየ።