Numbers 3:43 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብቶም እተቘጽሩ ዅሎም በዅሪ ተባዕታይ ከከም ቍጽሪ ኣስማት፡ ዕስራን ክልተን ሽሕን ክልተ ሚእትን ስሳን ሰለስተን ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከእ​ነ​ር​ሱም የተ​ቈ​ጠሩ ወን​ዶች በኵ​ሮች ሁሉ በየ​ስ​ማ​ቸው ከአ​ንድ ወር ጀምሮ ከዚ​ያም በላይ ሃያ ሁለት ሺህ ሁለት መቶ ሰባ ሦስት ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከእነርሱም የተቈጠሩ ወንዶች በኵሮች ሁሉ የበስማቸው ከአንድ ወር ጀምሮ ከዚያም በላይ ሀያ ሁለት ሺህ ሁለት መቶ ሰባ ሦስት ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከእነርሱም የተቈጠሩ የወንድ በኩር ሁሉ እንደየስማቸው ቍጥር፥ ዕድሜው አንድ ወር የሞላውና ከዚያም በላይ ያለው የተቈጠሩት ሀያ ሁለት ሺህ ሁለት መቶ ሰባ ሦስት ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year የለቶደፐ እት አግናነ ሄዋፐ ቦላና ደእያ ባይራ የለቴዳ አቱማዋንቱ፥ ሱንይካ ጻፈቴዳዋንቱ ኡባና 22,273.
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yelettoodeppe itti aginanne hewaappe bollana de'iyaa bayira yeletteedda attumawanttu, suntsaykka s'aafetteeddawanttu ubbaanna 22,273.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti yelettiin issi aginanne hessafe bollara gidida bayra attuma nayta ubbaa istta sunththan sunththan qoodiin istta qooday 22,273 gidides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ዬሌቲን ኢሲ ኣጊናኔ ሄሳፌ ቦላራ ጊዲዳ ባይራ ኣቱማ ናይታ ኡባ ኢስታ ሱንን ሱንን ቆዲን ኢስታ ቆዳይ 22,273 ጊዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) የለትን እስ አጌናነ እያፐ ቦላ ግድዳ ባይራ አደ ናይታ ታይቦይ 22,273.
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yeletin issi ageenanne iyape bolla gidida bayra adde nayta tayboy 22,273.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንድ ወርና ከዚያ በላይ ሆኗቸው በየስማቸው የተመዘገቡት ወንድ በኵሮች ሁሉ ብዛታቸው ሃያ ሁለት ሺሕ ሁለት መቶ ሰባ ሦስት ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዕድሜአቸው አንድ ወርና ከዚያ በላይ የሆናቸውን በኲር ሆነው የተወለዱትን ወንዶች ሁሉ በስማቸው ዝርዝር መሠረት ኻያ ሁለት ሺህ ሁለት መቶ ሰባ ሦስት ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብዝሒ እቶም ዕድመኣቶም ካብ ሓደ ወርሒ ንላዕሊ ዝኾኑ ዅሎም በዅሪ ተባዕትዮ ኸዓ ዕስራን ክልተን ሽሕን ክልተ ሚእትን ሰብዓን ሰለስተን ኮነ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ወዲ ወርሒ ንላዕሊ ዘሎ ኹሉ በኹሪ ተባዕታይ በብስሞም እተቖጽሩ፡ ቁጹራቶምን ዕስራን ክልተን ሽሕን ክልተ ሚእትን ሰብዓን ሰለስተን ኮኑ።