Numbers 3:41 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ክንዲ ኵሎም በዅሪ ደቂ እስራኤል ከኣ ንሌዋውያን ውሰዱለይ፣ ኣነ እግዚኣብሄር እየ። ካብ ጥሪት ደቂ እስራኤል ድማ ኣብ ክንዲ ኵሎም በዅሪ ጥሪት ሌዋውያን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሌዋውያንንም በእስራኤል ልጆች በኵር ሁሉ ፋንታ፥ የሌዋውያንንም እንስሶች በእስራኤል ልጆች እንስሶች በኵር ሁሉ ፋንታ ለእኔ ለእግዚአብሔር አድርጋቸው” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሌዋውያንንም በእስራኤል ልጆች በኵር ሁሉ ፋንታ፥ የሌዋውያንንም እንስሶች በእስራኤል ልጆች እንስሶች በኵር ሁሉ ፋንታ ለእኔ ለእግዚአብሔር ውሰድ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሌዋውያንንም በእስራኤል ልጆች በኩር ሁሉ ፋንታ፥ የሌዋውያንንም እንስሶች በእስራኤል ልጆች እንስሶች በኩር ሁሉ ፋንታ ለእኔ ትወስዳለህ፥ እኔ ጌታ ነኝ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤላቱዋን ባይራ የለቴዳ ኡባ ኮታዉ ሌዋቱዋ ታዉ አካ፤ ቃይ እስራኤላቱዋ መህያን ባይራ የለቴዳ ኡባ ኮታዉ ሌዋቱዋ መህያ ታዉ አካ። ታን መና ጎዳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eelatuwaan bayira yeletteedda ubbaa kotaw Leewatuwaa taw akka; k'ay Israa'eelatuwaa mehiyaan bayira yeletteedda ubbaa kotaw Leewatuwaa mehiyaa taw akka. Taani Med'inaa Godaa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asaa bayra nayta ubbaa saama Lewe nayta, hessaththoka Isra7eele asaa mehe bayra ubbaa saama Lewe qommota mehe ekka; Tani GODAA» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳ ባይራ ናይታ ኡባ ሳማ ሌዌ ናይታ፥ ሄሳካ ኢስራኤሌ ኣሳ ሜሄ ባይራ ኡባ ሳማ ሌዌ ቆሞታ ሜሄ ኤካ፤ ታኒ ጎዳ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ ባይራ አደ ናይታ በሳን ሌወታ፥ ቃስ እስራኤለ ባይራ መህያ በሳን ሌወታ ባይራ መህያ ታዉ ኤካ። ታኒ ጎዳ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele bayra adde nayta bessan Leeweta, qassi Isra7eele bayra mehiya bessan Leeweta bayra mehiya taw eka. Taani Godaa” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በኵር በሆኑት በእስራኤላውያን ልጆች ሁሉ ምትክ ሌዋውያንን እንዲሁም በኵር በሆኑት በእስራኤላውያን ከብቶች ሁሉ ምትክ የሌዋውያንን ከብቶች ለእኔ አድርጋቸው፤ እኔ እግዚአብሔር (ያህዌ) ነኝ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በእስራኤል የበኲር ልጆች ሁሉ ምትክ ሌዋውያንን እንዲሁም በእስራኤላውያን የእንስሶች በኲር ሁሉ ምትክ የሌዋውያንን እንስሶች ውሰድ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ክንዲ ዅሎም በዅሪ ደቂ እስራኤል፥ ሌዋውያን ንኣይ ይኹኑ። ክንዲ በዅሪ ኸፍቲ ደቂ እስራኤል ድማ ኸፍቲ ሌዋውያን ንኣይ ይኹና። ኣነ እግዚኣብሄር እየ በሎ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ እግዚኣብሄር እየ፡ ንሌዋውያን ኣብ ክንዲ ኹሎም በኹሪ ኣብ ደቂ እስራኤል፡ ማል ሌዋውያን ድማ ኣብ ክንዲ በኹሪ ማል ደቂ እስራኤል ንኣይ ውሰዶም። |