Numbers 3:36 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ትሕቲ ሓለዋን ምክትታልን ደቂ መራሪ ድማ፡ ኣዕኑድ ማሕደርን ኣዕኑድታቱን ኣዕኑዱን መሰረታቱን ኵሉ ኣቕሑኡን ዜገልግልዎ ዘበለን ይኹኑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሜራሪም ልጆች የሚጠብቁት የድንኳኑ ምሰሶዎች፥ ኩላቦች፥ መወርወሪያዎችም፥ ተራዳዎችም፥ እግሮቹም፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሜራሪም ልጆች የሚጠብቁት የማደሪያው ሳንቆች፥ መወርወሪያዎችም፥ ተራዳዎችም፥ እግሮቹም፥ ዕቃውም ሁሉ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሜራሪም ልጆች የሚጠብቁት የማደሪያውን ሳንቆች፥ መቀርቀሪያዎቹንም፥ ምሶሶቹንም፥ እግሮቹንም፥ ዕቃዎቹንም ሁሉ መገልገያውንም ሁሉ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ማራራ ያራቱ ዱንካንያ ጻጋገቱዋ፥ ኩልቦቱዋ፥ ቱሳቱዋ፥ ገደቱዋ፥ ሄ ኦሶ ኮሽያ ሚሻቱዋ ኡባነ ኡንቱንቱ ጎኣና ጋከትያባቱዋ ኡባ አዎተ አኪኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Maraara yaratuu Dunkkaaniyaa s'agaagetuwaa, kulbbotuwaa, tuussatuwaa, gedetuwaa, he oosoo koshshiyaa miishshatuwaa ubbaanne unttunttu go"aanna gaketiyaabatuwaa ubbaa aawotetsaa akkiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istta alaafeteththi Dunkaaneza toleta, kolatata, tuussatanne tuussata isttan essiza tohota, hessaththoka hara oosos go7ettiza miishshata bollanne heytanttas bessiza oosota ooththana alaafeteththi dees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስታ ኣላፌቴ ዱንካኔዛ ቶሌታ፥ ኮላታታ፥ ቱሳታኔ ቱሳታ ኢስታን ኤሲዛ ቶሆታ፥ ሄሳካ ሃራ ኦሶስ ጎኤቲዛ ሚሻታ ቦላኔ ሄይታንታስ ቤሲዛ ኦሶታ ኦና ኣላፌቴ ዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | መራራ ኮቻይ ዱንካንያ ቱቀታ፥ ልዮታ፥ ቱሳታነ ቱሳት ኤቅያ ገዳታ፥ ሄሳዳካ ግዶን ኮሽያ ሚሸታ ኡባ ኤንቲ አዋተን አይሶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Meraara kochay Dunkaaniya tuuqeta, liyoota, tuussatanne tuussati eqiya gedata, hessadaka giddon koshshiya miisheta ubbaa enti aawatethan aysoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሜራሪያውያንም የማደሪያውን ድንኳን ሳንቃዎች፣ መወርወሪያዎች፣ ምሰሶዎች፣ ምሰሶዎቹ የሚቆሙባቸውን እግሮች፣ የማደሪያ ዕቃዎችን ሁሉና ከነዚሁ ጋር ተያይዞ አገልግሎት የሚሰጠውን ሁሉ ለመጠበቅ ተሹመው ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእነርሱም ኀላፊነት በድንኳኑ ተራዳዎችና በመወርወሪያዎቻቸው፥ በምሰሶቹና ምሰሶቹ በሚቆሙባቸው እግሮች፥ እንዲሁም በሌሎች የመገልገያ ዕቃዎች ላይ ሲሆን፥ በአጠቃላይ እነዚህን ነገሮች በሚመለከት ሥራ ኀላፊነቱ የእነርሱ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ደቂ ሜራሪ ዝተመረፅዎ፥ ሓለዋ ሉሕ ድንኳንን ወርወሩን ኣዕምዱን ኣእጋሩን ኵሉ ኣቑሑኡን ምስ ኵሉ መሳርሒኡን፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | እተመዘዝዎ ሓለዋ ደቂ መራሪ ድማ ንኣልዋሕ ማሕደርን ጋድማቱን ኣኦኑዱን ኣእጋሩን ኩሉ እቓሑኡን ናይ ኩሉ ኣገልግሎቱን፡ |