Numbers 3:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብቍጽሪ ዅሎም ደቂ ተባዕትዮ፡ ካብ ወዲ ሓደ ወርሒ ንላዕሊ፡ ንኣገልግሎት መቕደስ ዚሕልዉ ሸሞንተ ሽሕን ሽዱሽተ ሚእትን ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወንዶች ሁሉ እንደ ቍጥራቸው ከአንድ ወር ጀምሮ ከዚያም በላይ ስምንት ሺህ ስድስት መቶ ነበሩ፤ መቅደሱንም ይጠብቁ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወንዶች ሁሉ እንደ ቍጥራቸው ከአንድ ወር ጀምሮ ከዚያም በላይ ስምንት ሺህ ስድስት መቶ ነበሩ፤ መቅደሱንም ይጠብቁ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወንዶች ሁሉ እንደ ቁጥራቸው ዕድሜው አንድ ወር የሞላውና ከዚያም በላይ ያለው ስምንት ሺህ ስድስት መቶ ነበሩ፤ የመቅደሱንም ግዴታ ለመፈጸም የተዘጋጁ ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | የለቶደፐ እት አግናነ ሄዋፐ ቦላና ደእያ አቱማዋንቱ ኡባና 8,600. ቃሃታ ያራቱ ጾሳ ዱንካንያ አዎተ አኪኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yelettoodeppe itti aginanne hewaappe bollana de'iyaa attumawanttu ubbaanna 8,600. K'ahaata yaratuu S'oossaa Dunkkaaniyaa aawotetsaa akkiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yelettiin issi aginanne hessafe bollara gidida attumasaa qooday 8,600; heytantti Gaytoteththa dunkaaneza naageettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዬሌቲን ኢሲ ኣጊናኔ ሄሳፌ ቦላራ ጊዲዳ ኣቱማሳ ቆዳይ 8,600፤ ሄይታንቲ ጋይቶቴ ዱንካኔዛ ናጌቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | የለትን እስ አጌናነ እያፐ ቦላ ግድዳ አደ ናይታ ታይቦይ 8,600. ቃሃታ ኮቻት ጌሻ ዱንካንያ አዋተን ናጎሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yeletin issi ageenanne iyape bolla gidida adde nayta tayboy 8,600. Qahaata kochati Geeshsha Dunkaaniya aawatethan naagoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንድ ወርና ከዚያ በላይ ሆኗቸው የተቈጠሩት ወንዶች በሙሉ ብዛታቸው ስምንት ሺሕ ስድስት መቶ ሲሆን፣ ቀዓታውያንም መቅደሱን የመጠበቅ ኀላፊነት ነበራቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንድ ዓመትና ከዚያም በላይ የሆኑት ወንዶች ቊጥር ስምንት ሺህ ስድስት መቶ ነበር፤ እነርሱም የመገናኛውን ድንኳን ይጠብቁት ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ቀዓታውያን መቕደስ ዝሕልዉ ነበሩ። ዕድመኣቶም ካብ ሓደ ወርሒ ንላዕሊ ዝኾኑ ዅሎም ተባዕትዮ ምስ ተቘፀሩ ሸሞንተ ሽሕን ሽዱሽተ ሚእትን ኮኑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ሐለዋ መቕደስ ዚሕልው ዝነበሩ ኻብ ወርሒ ንላዕሊ ዘለው ኹሎም ተባዕትዮ ምስ ተቖጽሩ፡ ሾሞንተ ሽሕን ሹዱሽተ ሚእትን ኮኑ። |