Numbers 3:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንደቂ ሌዊ በብዓሌቶምን ብወለዶኦምን ቆጸርዎም፣ ካብ ሓደ ወርሒ ንላዕሊ ዝዕድሚኦም ተባዕታይ ዂሎም ቁጸሮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የሌዊን ልጆች በየአባቶቻቸው ቤቶች፥ በየወገናቸውም ቍጠር፤ ወንዱን ሁሉ ከአንድ ወር ጀምሮ ከዚያም በላይ ያለውን ቍጠራቸው።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሌዊን ልጆች በየአባቶቻቸው ቤቶች በየወገናቸውም ቍጠር፤ ወንዱን ሁሉ ከአንድ ወር ጀምሮ ከዚያም በላይ ያለውን ቍጠራቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “የሌዊን ልጆች በየአባቶቻቸው ቤቶች በየወገናቸውም ቁጠር፤ ወንዱን ሁሉ ዕድሜው አንድ ወር የሞላውንና ከዚያም በላይ ያለውን ቁጠራቸው።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኔን ሌዋቱዋ ኡንቱንቱ ሶ አሳን አሳንነ ኡንቱንቱ ያራን ያራን ፓይዳ፤ የለቶደፐ እት አግናነ ሄዋፐ ቦላና ደእያ አቱማዋንታ ኡባ ፓይዳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Neeni Leewatuwaa unttunttu soo asan asaaninne unttunttu yaran yaran payda; yelettoodeppe itti aginanne hewaappe bollana de'iyaa attumawantta ubbaa payda» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Lewe zareta istta istta zarkken zarkkeninne istta qommon qommon qooda; yelettiin izas issi agina kumidayssanne hessafe bollara diza attuma naa wursaka qooda.» |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሌዌ ዛሬታ ኢስታ ኢስታ ዛርኬን ዛርኬኒኔ ኢስታ ቆሞን ቆሞን ቆዳ፤ ዬሌቲን ኢዛስ ኢሲ ኣጊና ኩሚዳይሳኔ ሄሳፌ ቦላራ ዲዛ ኣቱማ ና ዉርሳካ ቆዳ።» |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሌወታ ኤንታ ኮቻን፥ ቃስ ኤንታ ሶ አሳን አሳን ታይባ። የለትን እስ አጌናነ እያፐ ቦላ ግድዳ አደ ናይታ ኡባ ታይባ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Leeweta enta kochan, qassi enta soo asan asan tayba. Yeletin issi ageenanne iyape bolla gidida adde nayta ubbaa tayba” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ሌዋውያንን በየቤታቸውና በየጐሣቸው ቍጠር፤ የምትቈጥረውም አንድ ወርና ከዚያ በላይ የሆነውን ወንድ ሁሉ ነው” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ሌዋውያንን በየወገናቸውና በየቤተሰባቸው መድበህ ቊጠር፤ ከተወለደ አንድ ወር የሞላውንና ከዚያ በላይ የሆነውን ወንድ ሁሉ ቊጠር።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ንደቂ ሌዊ በብዓሌቶምን በብማይ ቤቶምን ቍፀሮም፤ ዕድሚኡ ኻብ ሓደ ወርሒ ንላዕሊ ዘሎ ዅሉ ተባዕታይ ቍፀሮ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንደቂ ሌዊ በብማይ ቤት ኣቦታቶምን በብዓሌቶምን ቁጽሮምን፡ ካብ ወዲ ወርሒ ንላዕሊ ዘሎ ኹሉ ተባዕታይ ቁጽሮም። |