Numbers 3:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንኣሮንን ንደቁን ድማ ሸሞ፣ ንሳቶም ከኣ ኣብ ክህነቶም ይጽበዩ። እቲ ዝቐርብ ጓና ድማ ክቕተል ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሮንንና ልጆቹን በምስክሩ ድንኳን ፊት አቁማቸው፤ ክህነታቸውንም፥ በመሠዊያውና በመጋረጃው ውስጥ ያለውንም ሁሉ ይጠብቁ፤ ከሌላ ወገን የዳሰሰ ቢኖር ይገደል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሮንንና ልጆቹን አቁማቸው፥ ክህነታቸውንም ይጠብቁ፤ ሌላ ሰውም ቢቀርብ ይገደል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሮንንና ልጆቹን ሹማቸው፥ ክህነታቸውንም ይጠብቁ፤ ማናቸውም ሌላ ሰው ግን ቢቀርብ ይገደል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሮናነ አ አቱማ ናናቱዋ ቄሰ ኦደ ሱን። ኡንቱንቱፐ ሀራ አሳይ ኦንነ ጾሳ ዱንካንያኮ ሺቆፐ፥ ሀይቆ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aaroonanne Aa attuma naanatuwaa k'eese ootsaade suntsaa. Unttunttuppe hara Asay ooninne S'oossaa Dunkkaaniyaakko shiik'ooppe, hayk'k'o» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qeeseteththa oosoza istti polana mala Aaroonenne iza nayta ne sunththa; isttafe attiin hara asi hayssa ha oosoza ooththanaas Gaytoteththa dunkaanezakko shiiqizaa gidikko izaadey hayqon qaxxayetto.» |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቄሴቴ ኦሶዛ ኢስቲ ፖላና ማላ ኣሮኔኔ ኢዛ ናይታ ኔ ሱን፤ ኢስታፌ ኣቲን ሃራ ኣሲ ሃይሳ ሃ ኦሶዛ ኦናስ ጋይቶቴ ዱንካኔዛኮ ሺቂዛ ጊዲኮ ኢዛዴይ ሃይቆን ቃጻዬቶ።» |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሮናነ እያ አደ ናይታ ካህነ ኦዳ ሹማ። ኤንታፈ ሀራ አስ ኦንካ ጌሻ ዱንካንያኮ ሺቅኮ ሀይቆ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Aaronanne iya adde nayta kahine oothada shuuma. Entafe hara asi oonika Geeshsha dunkaaniyako shiiqiko hayqo” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሮንንና ልጆቹን ሹማቸው፤ እነርሱም ክህነታቸውን ይጠብቁ፤ ሌላ ሰው ማደሪያውን ቢቀርብ ግን ይገደል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የክህነቱንም ሥራ ያከናውኑ ዘንድ አሮንንና ልጆቹን ሹማቸው፤ ከእነርሱ በቀር ሌላ ሰው ይህን ሥራ ለማከናወን ቢሞክር በሞት ይቀጣ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንኣሮንን ንደቁን ድማ ናይ ክህነቶም ኣገልግሎት ክፍፅሙ ሹሞም፤ ካልእ ሰብ እንተ ቐረበ ኸዓ ይቀተል።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንኣሮንን ንደቁን ድማ እቲ ናይ ክህነቶም ኪሕልው ኣመዝዞም። ጓና እንተ ቐረባ ኸአ ይሙት። |