Numbers 29:37 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) መስዋእቲ ምግቦምን ንመስዋእቲ መስተኦምን ንብዕራይን ንደባልን ንገንሸልን ከም ቍጽሮም፡ ከምቲ ልማድ ኪኸውን ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ህል ቍር​ባ​ና​ቸ​ውና የመ​ጠጥ ቍር​ባ​ና​ቸው ለበ​ሬው፥ ለአ​ው​ራ​ውም በግ፥ ለጠ​ቦ​ቶ​ቹም እንደ ቍጥ​ራ​ቸው መጠን እንደ ሕጋ​ቸው ይሆ​ናሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእህል ቍርባናቸውና የመጠጥ ቍርባናቸው ለወይፈኑ ለአውራውም በግ ለጠቦቶቹም እንደ ቍጥራቸው መጠን እንደ ሕጉ ይሆናሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለወይፈኖቹና ለአውራ በጎቹ ለጠቦቶቹም የእህል ቁርባናቸውንና የመጠጥ ቁርባናቸውን እንደ ቁጥራቸው መጠን እንደ ሕጉ ታቀርባላችሁ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኮሩማና፥ ዶርሳ ኦርግያናነ ዶርሳ ማራቱዋና ኡንቱንቱ ካ ያርሹዋነ ኡንቱንቱ ኡሻ ያርሹዋ ዎጋይ አዛዝያ ፓይዱዋዳን ሺሽተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Korumaanna, dorssaa orggiyaananne dorssaa maratuwaanna unttunttu katsaa yarshshuwaanne unttunttu ushshaa yarshshuwaa wogay azaziyaa payduwaadan shiishshite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Mirgotara, dharshotaranne dharsho laaqqatara issife shiiqiza kaththa yarshozanne ushsha yarshoza kase wogan wodhdhida qoodaa mala yarshite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሚርጎታራ፥ ርሾታራኔ ርሾ ላቃታራ ኢሲፌ ሺቂዛ ካ ያርሾዛኔ ኡሻ ያርሾዛ ካሴ ዎጋን ዎዳ ቆዳ ማላ ያርሺቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዎፋኖታራ፥ ማራዘታራነ ዶርሳ ኡርገታራ ካ ያርሹዋነ ኡሻ ያርሹዋ ዎጋይ ኪተይሳዳ ኤንታ ታይቡዋዳ ያርሽተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Wofaanotara, Marazetaranne dorsa urgetara katha yarshuwanne ushsha yarshuwa wogay kiiteysada enta taybuwada yarshite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከወይፈኑ፣ ከአውራ በጉና ከበግ ጠቦቶቹ ጋር የእህል ቍርባናቸውንና የመጠጥ ቍርባናቸውን በተወሰነው ቍጥር መሠረት አቅርቡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእህሉንና የመጠጡን ቊርባን ከኰርማዎቹ፥ ከአውራ በጎቹ፥ ከጠቦቶቹ መሥዋዕት ጋር እንደየብዛታቸው በተወሰነው መጠን ታቀርባላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምስቲ ዝራብዕን ማጓሉን፥ ከምኡውን ምስቶም ጡበታት ኣባጊዕ፥ ከከምቲ ቝፅሮም መስዋእቲ እኽልን መስዋእቲ መስተን ኣቕርቡ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ናይ ብልዒ መስዋእቶምን ናይ መስተ መስዋእቶምን ነቲ ዝራብዕን ነቲ ድዑልን ንገሸልን፡ ከምቲ ቑጽሮም፡ ከምቲ ኣተሰርዔ፡