Numbers 29:37 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መስዋእቲ ምግቦምን ንመስዋእቲ መስተኦምን ንብዕራይን ንደባልን ንገንሸልን ከም ቍጽሮም፡ ከምቲ ልማድ ኪኸውን ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእህል ቍርባናቸውና የመጠጥ ቍርባናቸው ለበሬው፥ ለአውራውም በግ፥ ለጠቦቶቹም እንደ ቍጥራቸው መጠን እንደ ሕጋቸው ይሆናሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእህል ቍርባናቸውና የመጠጥ ቍርባናቸው ለወይፈኑ ለአውራውም በግ ለጠቦቶቹም እንደ ቍጥራቸው መጠን እንደ ሕጉ ይሆናሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለወይፈኖቹና ለአውራ በጎቹ ለጠቦቶቹም የእህል ቁርባናቸውንና የመጠጥ ቁርባናቸውን እንደ ቁጥራቸው መጠን እንደ ሕጉ ታቀርባላችሁ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኮሩማና፥ ዶርሳ ኦርግያናነ ዶርሳ ማራቱዋና ኡንቱንቱ ካ ያርሹዋነ ኡንቱንቱ ኡሻ ያርሹዋ ዎጋይ አዛዝያ ፓይዱዋዳን ሺሽተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Korumaanna, dorssaa orggiyaananne dorssaa maratuwaanna unttunttu katsaa yarshshuwaanne unttunttu ushshaa yarshshuwaa wogay azaziyaa payduwaadan shiishshite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Mirgotara, dharshotaranne dharsho laaqqatara issife shiiqiza kaththa yarshozanne ushsha yarshoza kase wogan wodhdhida qoodaa mala yarshite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሚርጎታራ፥ ርሾታራኔ ርሾ ላቃታራ ኢሲፌ ሺቂዛ ካ ያርሾዛኔ ኡሻ ያርሾዛ ካሴ ዎጋን ዎዳ ቆዳ ማላ ያርሺቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዎፋኖታራ፥ ማራዘታራነ ዶርሳ ኡርገታራ ካ ያርሹዋነ ኡሻ ያርሹዋ ዎጋይ ኪተይሳዳ ኤንታ ታይቡዋዳ ያርሽተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Wofaanotara, Marazetaranne dorsa urgetara katha yarshuwanne ushsha yarshuwa wogay kiiteysada enta taybuwada yarshite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከወይፈኑ፣ ከአውራ በጉና ከበግ ጠቦቶቹ ጋር የእህል ቍርባናቸውንና የመጠጥ ቍርባናቸውን በተወሰነው ቍጥር መሠረት አቅርቡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእህሉንና የመጠጡን ቊርባን ከኰርማዎቹ፥ ከአውራ በጎቹ፥ ከጠቦቶቹ መሥዋዕት ጋር እንደየብዛታቸው በተወሰነው መጠን ታቀርባላችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምስቲ ዝራብዕን ማጓሉን፥ ከምኡውን ምስቶም ጡበታት ኣባጊዕ፥ ከከምቲ ቝፅሮም መስዋእቲ እኽልን መስዋእቲ መስተን ኣቕርቡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ናይ ብልዒ መስዋእቶምን ናይ መስተ መስዋእቶምን ነቲ ዝራብዕን ነቲ ድዑልን ንገሸልን፡ ከምቲ ቑጽሮም፡ ከምቲ ኣተሰርዔ፡ |