Numbers 29:36 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ግናኸ ንእግዚኣብሄር ዚሓርር መስዋእቲ፡ ጥዑም ጨና ዘለዎ መስዋእቲ ሓዊ ኣቕርቡ፡ ሓደ ብዕራይ፡ ሓደ ድዑል፡ ወዲ ሾብዓተ ዓመት ገንሸል ብዘይ መንቅብ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በጎ መዓዛ እን​ዲ​ሆን በእ​ሳት የሚ​ቃ​ጠ​ለ​ውን መሥ​ዋ​ዕት፥ አንድ በሬ፥ አንድ አውራ በግ፥ ነውር የሌ​ለ​ባ​ቸ​ውን ሰባት የአ​ንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦ​ቶች ታቀ​ር​ባ​ላ​ችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለእግዚአብሔርም ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን በእሳት የሚቃጠለውን መሥዋዕት፥ አንድ ወይፈን፥ አንድ አውራ በግ፥ ነውር የሌለባቸውን ሰባት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች ታቀርባላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለጌታም መዓዛው ያማረ ሽታ እንዲሆን በእሳት የሚቀርበውን የሚቃጠል መሥዋዕት፥ አንድ ወይፈን፥ አንድ አውራ በግ፥ ነውር የሌለባቸውን ሰባት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታማን ያርሽያ ያርሹ መና ጎዳ ቶሹኩ ጊደ ሳዋና ማላ፥ እት ኮሩማ፥ እት ዶርሳ ኦርግያነ እት ላይ ግዴዳ ላፑን ዶርሳ ኦርገቱዋ፥ ኡባይካ ትላ ቦላና ደእያዋንታ፥ ያርሽተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taman yarshshiyaa yarshshuu Med'inaa Godaa toshukku giide sawana mala, itti korumaa, itti dorssaa orggiyaanne itti laytsaa gideedda laappun dorssaa orggetuwaa, ubbaykka tilla bollana de'iyaawantta, yarshshite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istta bolla wosoy baynda issi mirgo, issi dharshonne layth kumida laappun dharsho laaqqata sawo tunnu giidi GODAA ufayssiza xuugettiza yarsho histti shiishshite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስታ ቦላ ዎሶይ ባይንዳ ኢሲ ሚርጎ፥ ኢሲ ርሾኔ ላይ ኩሚዳ ላፑን ርሾ ላቃታ ሳዎ ቱኑ ጊዲ ጎዳ ኡፋይሲዛ ጹጌቲዛ ያርሾ ሂስቲ ሺሺቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቦረይ ባይና እስ ዎፋኖ፥ እስ ማራዘ፥ እስ ላይ ኩምዳ ላፑን ዶርሳ ኡርገታ ሳውያ ፁሳ ያርሾ ኦድ ጎዳስ ያርሽተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Borey bayna issi wofaano, issi maraze, issi laythi kumida laapun dorsa urgeta sawiya xuussa yarsho oothidi Godaas yarshite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሁሉም እንከን የሌለባቸው አንድ ወይፈን፣ አንድ አውራ በግና ዓመት የሆናቸው ሰባት ተባዕት የበግ ጠቦቶች የሚቃጠል መሥዋዕት በማድረግ ሽታው እግዚአብሔርን (ያህዌ) ደስ የሚያሰኝ ቍርባን በእሳት አቅርቡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ምንም ነውር የሌለባቸውን አንድ ኰርማ፥ አንድ አውራ በግ፥ አንድ ዓመት የሞላቸው ሰባት ተባዕት የበግ ጠቦቶች፥ መዓዛው እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ የምግብ ቊርባን አድርጋችሁ የሚቃጠል መሥዋዕት ታቀርባላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሓደ ዝራብዕ፥ ሓደ ማጕላ፥ ዓመት ዝገበሩ ሸውዓተ ጡበታት ኣባጊዕ፥ ኵሎም ጐደሎ ዘይብሎም፥ ንእግዚኣብሄር ደስ ዘብል ጥዑም ዝጨናኡ፥ ብሓዊ ተቓፂሉ ዝቐርብ መስዋእቲ ኣቕርቡ።
Amharic Tigrinya 2011 ንእግዚኣብሄር ጥዑም ጨና ዚሓርር መስዋእቲ፡ መስዋእቲ ሓዊ ኣቕርቡ፡ ሓደ ዝራብዕ፡ ሓደ ድዑል፡ ጎደሎ ዜብሎም ሾብዓተ ገንሸል ዓመት፡