Numbers 29:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንእግዚኣብሄር ጥዑም ጨና ዀይኑ ዚሓርር መስዋእቲ ኣቕርቡ። ሓደ ጤል ብዕራይን ሓደ ድዑልን ወዲ ሸውዓተ ዓመት ገንሸላትን መንቅብ ዘይብሎም፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በጎ መዓዛ እን​ዲ​ሆን የሚ​ቃ​ጠ​ለ​ውን መሥ​ዋ​ዕት፥ ከላ​ሞች አንድ በሬ፥ አንድ አውራ በግ፥ ነውር የሌ​ለ​ባ​ቸ​ውን ሰባት የአ​ንድ ዓመት ተባት፥ የበግ ጠቦ​ቶች፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን የሚቃጠለውን መሥዋዕት፥ አንድ ወይፈን፥ አንድ አውራ በግ፥ ነውር የሌለባቸውን ሰባት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለጌታ መዓዛው ያማረ ሽታ እንዲሆን የሚቃጠለውን መሥዋዕት፥ አንድ ወይፈን፥ አንድ አውራ በግ፥ ነውር የሌለባቸውን ሰባት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች ታቀርባላችሁ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳዉ ሳዉዋ ቶሹኩ ጋና ማላ፥ ጹግያ ያርሾ፥ እት ኮሩማ፥ እት ዶርሳ ኦርግያነ እት ላይ ግዴዳ ላፑን ዶርሳ ኦርገቱዋ፥ ኡባይካ ትላ ቦላና ደእያዋንታ፥ ያርሽተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Godaw sawuwaa toshukku gaana mala, s'uuggiyaa yarshshoo, itti korumaa, itti dorssaa orggiyaanne itti laytsaa gideedda laappun dorssaa orggetuwaa, ubbaykka tilla bollana de'iyaawantta, yarshshite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istta bolla wosoy baynda issi mirgo, issi dharshonne layth kumida laappun dharsho laaqqata sawoy tunnu giidi GODAA ufayssiza xuugettiza yarsho yarshite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስታ ቦላ ዎሶይ ባይንዳ ኢሲ ሚርጎ፥ ኢሲ ርሾኔ ላይ ኩሚዳ ላፑን ርሾ ላቃታ ሳዎይ ቱኑ ጊዲ ጎዳ ኡፋይሲዛ ጹጌቲዛ ያርሾ ያርሺቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቦረይ ባይና እስ ዎፋኖ፥ እስ ማራዘነ እስ ላይ ኩምዳ ላፑን ዶርሳ ኡርገታ ሳውያ ፁሳ ያርሾ ኦድ ጎዳስ ያርሽተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Borey bayna issi wofaano, issi marazenne issi laythi kumida laapun dorsa urgeta sawiya xuussa yarsho oothidi Godaas yarshite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንከን የሌለባቸውን አንድ ወይፈን፣ አንድ አውራ በግና ዓመት የሆናቸው ሰባት ተባዕት የበግ ጠቦቶች ሽታው እግዚአብሔርን (ያህዌ) ደስ የሚያሰኝ የሚቃጠል መሥዋዕት አድርጋችሁ አቅርቡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ምንም ነውር የሌለባቸውን አንድ ወይፈን፥ አንድ አውራ በግ፥ አንድ ዓመት የሞላቸው ሰባት ተባዕት የበግ ጠቦቶች፥ መዓዛው እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ የሚቃጠል መሥዋዕት አድርጋችሁ ታቀርባላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ንእግዚኣብሄር ደስ ዘብሎ ጥዑም ዝጨናኡ ዝቃፀል መስዋእቲ ጌርኩም፥ ሓደ ዝራብዕ፥ ሓደ ማጕላ፥ ዓመት ዝገበሩ ሸውዓተ ጡበታት ኣባጊዕ፥ ኵሎም ጐደሎ ዘይብሎም ኣቕርቡ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ንእግዚኣብሄር ንጥዑም ጨና ዚሐርር መስዋእቲ፡ ሓደ ዝራብዕ፡ ሓደ ድዑል ፡ ጎድለኦ ዜብሎም ሾብዓተ ገንሸል ዓመት፡