Numbers 29:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብታ ካልአይቲ መዓልቲ ድማ ዓሰርተው ክልተ ጫጩት ብዕራይን ክልተ ድዑልን ኣበር ዘይብሎም ዓሰርተው ኣርባዕተ ዓመት ገንሸላትን ስውእ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “በሁለተኛውም ቀን ዐሥራ ሁለት በሬዎችን፥ ሁለት አውራ በጎችን፥ ነውር የሌለባቸውን ዐሥራ አራት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶችን፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሁለተኛውም ቀን አሥራ ሁለት ወይፈኖችን፥ ሁለት አውራ በጎችን፥ ነውር የሌለባቸው አሥራ አራት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶችን፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሁለተኛውም ቀን ዐሥራ ሁለት ወይፈኖችን፥ ሁለት አውራ በጎችን፥ ነውር የሌለባቸው ዐሥራ አራት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶችን፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ላኤን ጋላሳን ታማነ ላኡ ኮሩማቱዋ፥ ላኡ ዶርሳ ኦርገቱዋነ እት ላይ ግዴዳ ታማነ ኦይዱ ዶርሳ ኦርገቱዋ፥ ኡባይካ ትላ ቦላና ደእያዋንታ፥ ያርሽተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Laa"entsa gallassan tammanne laa"u korumatuwaa, laa"u dorssaa orggetuwaanne itti laytsaa gideedda tammanne oyddu dorssaa orggetuwaa, ubbaykka tilla bollana de'iyaawantta, yarshshite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Nam7anththo gallas istta bolla ay wosoy baynda 12 mirgota, 2 dharshotanne layththi kumida 14 dharsho laaqqata shiishshite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ናምኣን ጋላስ ኢስታ ቦላ ኣይ ዎሶይ ባይንዳ 12 ሚርጎታ፥ 2 ርሾታኔ ላይ ኩሚዳ 14 ርሾ ላቃታ ሺሺቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ናምአን ጋላሳን ታማነ ናምኡ ቦረይ ባይና ዎፋኖታ፥ ናምኡ ማራዘታነ እስ ላይ ኩምዳ ታማነ ኦይዱ ኡርገታ ያርሽተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Nam7antho gallasan tammanne nam7u borey bayna wofaanota, nam7u marazetanne issi laythi kumida tammanne oyddu urgeta yarshite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘በሁለተኛው ቀን ሁሉም እንከን የሌለባቸው ዐሥራ ሁለት ወይፈኖች፣ ሁለት አውራ በጎችና ዓመት የሆናቸው ዐሥራ አራት ተባዕት የበግ ጠቦቶች አቅርቡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “በሁለተኛው ቀን ምንም ነውር የሌለባቸውን ዐሥራ ሁለት ወይፈኖች፥ ሁለት አውራ በጎች፥ አንድ ዓመት የሞላቸው ዐሥራ አራት ተባዕት የበግ ጠቦቶች ታቀርባላችሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብታ ኻልአይቲ መዓልቲ ድማ፥ ዓሰርተ ኽልተ ዝራብዓት፥ ክልተ ማጓሉ፥ ዓመት ዝገበሩ ዓሰርተ ኣርባዕተ ጡበታት ኣባጊዕ፥ ኵሎም ጐደሎ ዘይብሎም ሰውኡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብቲ ኻልኣይቲ መዓልቲ ድማ፡ ዓስርተው ክልተ ዝራብዕ፡ ክልተ ድዑል፡ ጎደሎ ዜብሎም ዓሰርተው ኣርባዕተ ገንሸል ዓመት ኣቕርቡ፡ |