Numbers 29:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) መስዋእቲ ምግቦም ድማ ካብ ሓርጭ ምስ ዘይቲ ተሓዋዊሱ፡ ንነፍሲ ወከፍ ብዕራይ ካብተን ዓሰርተው ሰለስተ ብዕራይ ሰለስተ ዓስራይ፡ ንነፍሲ ወከፍ ድዑል ካብተን ክልተ ድዑል ክልተ ዓስራይ ይኹን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለእ​ህል ቍር​ባ​ና​ቸ​ውም በዘ​ይት የተ​ለ​ወሰ መል​ካም ዱቄት፥ ለዐ​ሥራ ሦስት በሬ​ዎች ለእ​ያ​ን​ዳ​ንዱ ከመ​ስ​ፈ​ሪ​ያው ከዐ​ሥር እጅ ሦስት እጅ፥ ለሁ​ለቱ አውራ በጎች ለእ​ያ​ን​ዳ​ንዱ ከመ​ስ​ፈ​ሪ​ያው ከዐ​ሥር እጅ ሁለት እጅ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለእህል ቍርባናቸውም በዘይት የተለወሰ መልካም ዱቄት፥ ለአሥራ ሦስት ወይፈኖች ለእያንዳንዱ ከመስፈሪያው ከአሥር እጅ ሦስት እጅ፥ ለሁለቱ አውራ በጎች ለእያንዳንዱ ከመስፈሪያው ከአሥር እጅ ሁለት እጅ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለእህል ቁርባናቸውም በዘይት የተለወሰ መልካም ዱቄት፥ ለዐሥራ ሦስት ወይፈኖች ለእያንዳንዱ ከመስፈሪያው ከዐሥር እጅ ሦስት እጅ፥ ለሁለቱ አውራ በጎች ለእያንዳንዱ ከመስፈሪያው ከዐሥር እጅ ሁለት እጅ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካ ያርሾ ታማነ ሄዙ ኮሩማቱዋፐ እት እት ኮሩማና ዛይትያን ሙናቀቴዳ ሄዙ ኪሎ ግራመ ግድያ ሙሩታ ዛርጋ ልያ፥ ላኡ ዶርሳ ኦርገቱዋፐ እት እት ኦርግያና ላኡ ኪሎ ግራመ ልያነ
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Katsaa yarshshoo tammanne heezzu korumatuwaappe itti itti korumaanna zayitiyaan munak'etteedda heezzu kiilo giraame gidiyaa muruta zarggaa d'iiliyaa, laa"u dorssaa orggetuwaappe itti itti orggiyaana laa"u kiilo giraame d'iiliyaanne
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Issi issi mirgora kaththa yarshos 3 kilo gidiza liiqo dhiille wogara zayten munuqidi shiishshite; qasse issi issi dharshora kaththa yarshos 2 kilo gidiza liiqo dhiille wogara zayten munuqi shiishshite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢሲ ኢሲ ሚርጎራ ካ ያርሾስ 3 ኪሎ ጊዲዛ ሊቆ ሌ ዎጋራ ዛይቴን ሙኑቂዲ ሺሺቴ፤ ቃሴ ኢሲ ኢሲ ርሾራ ካ ያርሾስ 2 ኪሎ ጊዲዛ ሊቆ ሌ ዎጋራ ዛይቴን ሙኑቂ ሺሺቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካ ያርሾ ግዳና መላ ታማነ ሄ ዎፋኖታፐ እስ እስ ዎፋኑዋራ ሻማሆ ዛይተን ሙኑቀትዳ ሄ ክሎ ግራመ ሎኦ ግስተ ለ፥ ናምኡ ማራዘታፐ እስ እስ ኡርግያራ ናምኡ ክሎ ግራመ ለነ
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Katha yarsho gidana mela tammanne heedzu wofaanotape issi issi wofaanuwara shamaho zayten munuqetida heedzu kilo giraame lo77o giste dhiille, nam7u marazetape issi issi urgiyara nam7u kilo giraame dhiillenne
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዐሥራ ሦስቱ ወይፈኖች ከእያንዳንዳቸው ጋር የኢፍ ሦስት ዐሥረኛ፣ ከሁለቱ አውራ በጎችም ከእያንዳንዳቸው ጋር የኢፍ ሁለት ዐሥረኛ በዘይት የተለወሰ ልም ዱቄት የእህል ቍርባን አቅርቡ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእህል ቊርባን በወይራ ዘይት የተለወሰ ምርጥ ዱቄት አቅርቡ፤ ይኸውም ከእያንዳንዱ ኰርማ ጋር ሦስት ኪሎ ዱቄት፥ ከእያንዳንዱ አውራ በግ ጋር ሁለት ኪሎ ዱቄት፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምስኡ ዝውፈ መስዋእቲ እኽሊ ኸዓ ብዘይቲ ዝተለወሰ ልሑም ሕሩጭ ኣቕርቡ፤ መምስ ሓደ ዝራብዕ ሰለስተ ዓስራይ ኣፍ፥ መምስ ሓደ ማጕላ ኽልተ ዓስራይ ኣፍ፥
Amharic Tigrinya 2011 ናይ ብልዒ መስዋእቶም ከአ ብዘይቲ እተቖምጥዔ ድኹም ሓርጭ፡ ነቶም ክልተ ድዑል ድማ ነንሓደ ድዑል ክልተ ዓስራይ ኣፍ፡