Numbers 29:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንእግዚኣብሄር ዚሓርር መስዋእቲ፡ ጥዑም ጨና ዘለዎ መስዋእቲ ሓዊ ኣቕርቡ። ዓሰርተ ሰለስተ መንእሰያት ብዕራይን ክልተ ድዑልን ዓሰርተ ኣርባዕተ ዓመት ገንሸላትን፤ ብዘይ ጉድለት ክኾኑ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለእግዚአብሔርም በጎ መዓዛ እንዲሆን የሚቃጠለውን መሥዋዕት፥ ዐሥራ ሦስት በሬዎች፥ ሁለት አውራ በጎች፥ ዐሥራ አራት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች አቅርቡ፤ ነውር የሌለባቸውም ይሁኑ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለእግዚአብሔርም ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን የሚቃጠለውን መሥዋዕት፥ አሥራ ሦስት ወይፈኖች፥ ሁለት አውራ በጎች፥ አሥራ አራት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች አቅርቡ፤ ነውር የሌለባቸውም ይሁኑ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለጌታም መዓዛው ያማረ ሽታ እንዲሆን በእሳት የሚቀርበውን የሚቃጠል መሥዋዕት፥ ዐሥራ ሦስት ወይፈኖች፥ ሁለት አውራ በጎች፥ ዐሥራ አራት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች አቅርቡ፤ ነውር የሌለባቸውም ይሁኑ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳ ቶሹኩ ጊደ ሳዋና ማላ፥ ታማን ያርሽያ ታማነ ሄዙ ኮሩማቱዋ፥ ላኡ ዶርሳ ኦርገቱዋነ እት ላይ ግዴዳ ታማነ ኦይዱ ዶርሳ ኦርገቱዋ፥ ኡባይካ ትላ ቦላና ደእያዋንታ፥ ያርሽተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Godaa toshukku giide sawana mala, taman yarshshiyaa tammanne heezzu korumatuwaa, laa"u dorssaa orggetuwaanne itti laytsaa gideedda tammanne oyddu dorssaa orggetuwaa, ubbaykka tilla bollana de'iyaawantta, yarshshite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha koyro gallas istta bolla wosoy baynda 13 mirgota; nam7u dharshotanne layth kumida tammanne oyddu dharsho laaqqata sawo tunnu giidi GODAA ufayssiza xuugettiza yarsho histti shiishshite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃ ኮይሮ ጋላስ ኢስታ ቦላ ዎሶይ ባይንዳ 13 ሚርጎታ፤ ናምኡ ርሾታኔ ላይ ኩሚዳ ታማኔ ኦይዱ ርሾ ላቃታ ሳዎ ቱኑ ጊዲ ጎዳ ኡፋይሲዛ ጹጌቲዛ ያርሾ ሂስቲ ሺሺቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቦረይ ባይና ታማነ ሄ ዎፋኖታ፥ ናምኡ ማራዘታ፥ እስ ላይ ኩምዳ ታማነ ኦይዱ ዶርሳ ኡርገታ ሳውያ ፁሳ ያርሾ ኦድ ጎዳስ ያርሽተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Borey bayna tammanne heedzu wofaanota, nam7u marazeta, issi laythi kumida tammanne oyddu dorsa urgeta sawiya xuussa yarsho oothidi Godaas yarshite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሁሉም እንከን የሌለባቸው ዐሥራ ሦስት ወይፈኖች፣ ሁለት አውራ በጎችና ዓመት የሆናቸው ዐሥራ ሁለት ተባዕት የበግ ጠቦቶች የሚቃጠል መሥዋዕት በማድረግ ሽታው እግዚአብሔርን (ያህዌ) ደስ እንዲያሰኝ በእሳት አቅርቡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህ በመጀመሪያው ቀን ምንም ነውር የሌለባቸውን ዐሥራ ሦስት ወይፈኖች፥ ሁለት የበግ አውራዎች፥ አንድ ዓመት የሞላቸው ዐሥራ አራት ተባዕት የበግ ጠቦቶች መዓዛው እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ የምግብ ቊርባን አድርጋችሁ አቅርቡ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዓሰርተ ሰለስተ ዝራብዕ፥ ክልተ ማጓሉ፥ ዓመት ዝገበሩ ዓሰርተ ኣርባዕተ ጡበታት ኣባጊዕ፥ ብሓዊ ተቓፂሉ ዝቐርብ መስዋእቲ ጌርኩም ንእግዚኣብሄር ደስ ዘብሎ ጥዑም ዝጨናኡ ዝቃፀል መስዋእቲ ኣቕርቡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንእግዚኣብሄር ንጥዑም ጨና ዚሓርር መስዋእቲ፡ መስዋእቲ ሓዊ፡ ኣቕርቡ፡ ዓሰርተው ኣርባዕተ ገንሸል ዓመት ኣቕርቡ፡ ጎደሎ ዜብሎም ከአ ይኹኑ። |