Numbers 29:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ መበል ዓሰርተው ሓሙሽተ መዓልቲ ካብታ ሻብዓይቲ ወርሒ ድማ ቅዱስ ምትእኽኻብ ይግበረልኩም። ናይ ኣገልግሎት ዕዮ ኣይትግበር፡ ንሸውዓተ መዓልቲ ድማ ንኽብሪ እግዚኣብሄር ድግስ ኣይትግበር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “በሰ​ባ​ተ​ኛ​ውም ወር ዐሥራ አም​ስ​ተ​ኛዋ ቀን ለእ​ና​ንተ የተ​ቀ​ደ​ሰች ትሁ​ን​ላ​ችሁ፤ የተ​ግ​ባ​ርን ሥራ ሁሉ አት​ሥ​ሩ​ባት፤ ሰባት ቀንም ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በዓል አድ​ርጉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከሰባተኛውም ወር በአሥራ አምስተኛው ቀን የተቀደሰ ጉባኤ ይሁንላችሁ፤ የተግባርን ሥራ ሁሉ አትሥሩበት፥ ሰባት ቀንም ለእግዚአብሔር በዓል አድርጉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በሰባተኛውም ወር በዓሥራ አምስተኛው ቀን የተቀደሰ ጉባኤ ይኑራችሁ፤ የጉልበት ሥራ ሁሉ አትሥሩበት፥ ሰባት ቀንም ለጌታ በዓል አድርጋችሁ ታከብራላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ላፑን አግናን ታማነ እቼሸን ጋላሳን፥ ጌሻ ሺቁዋ ሺቅተ፤ ዳቡርስያ ኦሶ አያነ ኦፕተ። መና ጎዳዉ ዳስያ ባላ ላፑን ጋላሳ ቦንችተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Laappuntsa aginaan tammanne ichcheshentso gallassan, geeshsha shiik'uwaa shiik'ite; daaburssiyaa ooso ayaanne ootsoppite. Med'inaa Godaw Daasiyaa Baalaa laappun gallassaa bonchchite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Laappunththa aginay gelida tammanne ichchashanththo gallas goynnanaas shiiqite; he gallas ay oosokka ooththofte; laappun gallas gakkanaas GODAAS daase ba7aale bonchchite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ላፑን ኣጊናይ ጌሊዳ ታማኔ ኢቻሻን ጋላስ ጎይናናስ ሺቂቴ፤ ሄ ጋላስ ኣይ ኦሶካ ኦፍቴ፤ ላፑን ጋላስ ጋካናስ ጎዳስ ዳሴ ባኣሌ ቦንቺቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ላፑን አጌናን ታማነ እቻሻን ጋላሳን፥ ዴፆ ኦሶ ኦፍተ፤ ላፑን ጋላስ ኩመ ጎዳ ቦንቻናዉ ሻቃራ ባኣለ ቦንችተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Laapuntha ageenan tammanne ichashantho gallasan, deexo ooso oothopite; laapun gallas kumethi Godaa bonchanaw Shaqara Ba7aale bonchite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘በሰባተኛው ወር በዐሥራ አምስተኛው ቀን የተቀደሰ ጉባኤ አድርጉ፤ የዘወትር ሥራ አትሥሩ፤ ለእግዚአብሔርም (ያህዌ) የሰባት ቀን በዓል አክብሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ሰባተኛው ወር በገባ በዐሥራ አምስተኛው ቀን በአንድነት ለማምለክ ትሰበሰባላችሁ፤ ይህንንም በዓል ለእግዚአብሔር ክብር በመስጠት ሰባት ቀን አክብሩ፤ በዚህም ቀን ምንም ሥራ አትሥሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ መበል ዓሰርተ ሓሙሽተ መዓልቲ ናይታ ሻውዐይቲ ወርሒ፥ ቅዱስ ጉባኤ ግበሩ፤ ዝኾነ ስራሕ ኣይትስርሑ፤ ሸውዓተ መዓልቲ ንእግዚኣብሄር በዓል ኣብዕሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብታ ሳብዐይቲ ወርሒ ኣብ መበል ዓሰርተው ሓሙሽተ መዓልቲ ቅዱስ ኣኼባ ይኹነልኩም፡ ገለ ዕዮ ኣገልግሎት ኣይትዕየዩ፡ ሾብዓተ መዓልቲ ንእግዚኣብሄር በዓል ኣብዕሉ።