Numbers 29:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ሳብዐይቲ ወርሒ ድማ፡ ኣብታ ቀዳመይቲ መዓልቲ፡ ቅድስቲ ኣኼባ ይግበረልኩም። ዝኾነ ናይ ኣገልግሎት ስራሕ ኣይትሰርሑ፤ ንዓኻትኩም መዓልቲ መለኸት እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “በሰባተኛውም ወር ከወሩ የመጀመሪያዋ ቀን ለእናንተ ይህች ዕለት የተቀደሰች ናት፤ የተግባርን ሥራ ሁሉ አትሥሩባት፤ ምልክት ያለባት ቀን ትሁንላችሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሰባተኛውም ወር ከወሩ በመጀመሪያ ቀን የተቀደሰ ጉባኤ ይሁንላችሁ፤ የተግባርን ሥራ ሁሉ አትሥሩበት፤ መለከቶች የሚነፉበት ቀን ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሰባተኛውም ወር ከወሩ በመጀመሪያ ቀን የተቀደሰ ጉባኤ ይኑራችሁ፤ የጉልበት ሥራ ሁሉ አትሥሩበት፤ መለከቶች የሚነፉበት ቀን ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ላፑን አግናዉ ኮይሮ ጋላሳን፥ ጌሻ ሺቁዋ ሺቅተ። ዳቡርስያ ኦሶ አያነ ኦፕተ። ሄ ጋላሳይ ጹሩምባይ ፑነትያ ጋላሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Laappuntsa aginaw koyiro gallassan, geeshsha shiik'uwaa shiik'ite. Daaburssiyaa ooso ayaanne ootsoppite. He gallassay s'urumbbay punettiyaa gallassaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Laappunththa aginay gelida koyro gallas goynnanaas shiiqite; he gallas ay oosokka ooththofte; he gallassay zayey punettiza gallassa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ላፑን ኣጊናይ ጌሊዳ ኮይሮ ጋላስ ጎይናናስ ሺቂቴ፤ ሄ ጋላስ ኣይ ኦሶካ ኦፍቴ፤ ሄ ጋላሳይ ዛዬይ ፑኔቲዛ ጋላሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ላፑን አጌናስ ኮይሮ ጋላሳን ጎይናናዉ ሺቅተ፤ አይ ኦሶካ ኦፍተ፤ ሄ ጋላሳይ ሞይዘይ ፑነትያ ጋላስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Laapuntha ageenas koyro gallasan goyinnanaw shiiqite; ay oosoka oothopite; he gallasay moyzey punetiya gallas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘በሰባተኛው ወር በመጀመሪያው ቀን የተቀደሰ ጉባኤ አድርጉ፤ የዘወትር ሥራም አትሥሩበት፤ ይህም የመለከት ድምፅ የምታሰሙበት ቀናችሁ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ሰባተኛው ወር በገባ በመጀመሪያው ቀን ለማምለክ ትሰበሰባላችሁ፤ በእርሱም ምንም ሥራ አትሠሩበትም፤ በዚያን ቀን መለከት ይነፋል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ ቐዳመይቲ መዓልቲ ናይታ ሻውዐይቲ ወርሒ፥ ቅዱስ ጉባኤ ግበሩ። ዝኾነ ስራሕ ኣይትስርሑ። ንሳ መለኸት እትነፍሑላ መዓልቲ ትኹነልኩም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብሳብዐይቲ ወርሒ፡ ኣብታ ወርሒ ኸአ በታ ቐዳመይቲ መዓልቲ ቅዱስ ኣኼባ ይኹነልኩም። ገለ ዕዮ ኣገልግሎት ኣይትዕየዩ። ንሳ መዓልቲ ቓና መለኸት ትኹነልኩም። |