Numbers 28:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ኻልእ ገንሸል ድማ ምሸት ኣዳልውዎ። ከም መስዋእቲ ምግቢ ንግሆን ከም መስዋእቲ መስተኡን ከም ጥዑም ጨና ዘለዎ መስዋእቲ ሓዊ ንእግዚኣብሄር ኣዳልውዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሌላውንም ጠቦት በማታ ጊዜ ታቀርባላችሁ፤ የእህሉን ቍርባንና የመጠጡን ቍርባን በማለዳ እንዳቀረባችሁ በእሳት ለእግዚአብሔር በጎ መዓዛ እንዲሆን ታቀርቡታላችሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሌላውንም ጠቦት በማታ ጊዜ ታቀርባለህ፤ የእህሉን ቍርባንና የመጠጡን ቍርባን በማለዳ እንዳቀረብህ በእሳት ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን ታቀርበዋለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሌላውንም ጠቦት በማታ ጊዜ ታቀርባለህ፤ የእህሉን ቁርባንና የመጠጡን ቁርባን በማለዳ እንዳቀረብህ ለጌታ መዓዛው ያማረ ሽታ እንዲሆን በእሳት የሚቀርብ ቁርባን አድርገህ ታቀርበዋለህ።’ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኦማርስ ላኤን ዶርሳ ኦርግያ፥ ዎንታዋ ኦዳዋዳን ኦደ፥ ካ ያርሹዋናነ ኡሻ ያርሹዋና መና ጎዳ ቶሹኩ ጊደ ሳዋና ማላ፥ ታማን ያርሽተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Omarssi laa"entso dorssaa orggiyaa, wonttawaa ootseeddawaadan ootsiide, katsaa yarshshuwaananne ushshaa yarshshuwaanna Med'inaa Godaa toshukku giide sawana mala, taman yarshshite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Omarsa wode nam7anththo laaqqaza koyroyssaththoka ushsha yarshoza gujjidi shiishshite; hessa sawoykka GODAA ufayssiza kaththa yarsho gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦማርሳ ዎዴ ናምኣን ላቃዛ ኮይሮይሳካ ኡሻ ያርሾዛ ጉጂዲ ሺሺቴ፤ ሄሳ ሳዎይካ ጎዳ ኡፋይሲዛ ካ ያርሾ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኦማርስ ናምአን ማራዝያ ያርሽያ ዎደ ኮይሮይሳ መላ ካ ያርሹዋነ ኡሻ ያርሹዋ ጉጅድ ያርሽተ። እካ ጎዳ ኡፋይስያ ሳዎ ያርሾ ግዳና።” |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Omarsi nam7antho maraziya yarshiya wode koyroysa mela katha yarshuwanne ushsha yarshuwa gujidi yarshite. Ika Godaa ufaysiya sawo yarsho gidana.” |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሁለተኛውንም ጠቦት ጧት ባቀረባችሁት ዐይነት አድርጋችሁ ከእህል ቍርባኑና ከመጠጥ ቍርባኑ ጋር ማታ አቅርቡት፤ ይህም ሽታው እግዚአብሔርን (ያህዌ) ደስ የሚያሰኝ በእሳት የሚቀርብ መሥዋዕት ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሲመሽም ሁለተኛውን ጠቦት ልክ የመጀመሪያው በቀረበበት ሁኔታ የመጠጡንም መባ ጨምራችሁ አቅርቡ፤ እርሱም መዓዛው እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ የምግብ ቊርባን ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ኻልኣይ ጡበት በጊዕ ምሸት ሰውእዎ። ከምቲ ናይ ጊሓት ምስ መስዋእቲ ብልዕን ምስ መስዋእቲ መስተን ጌርኩም ሰውእዎ። እዙይ ንእግዚኣብሄር ደስ ዘብል ብሓዊ ዝቃፀል ጥዑም ዝጨናኡ መስዋእቲ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ኻልኣይ ገንሸል ምሸት ሰውኣዮ። ከምቲ ናይ ብጊሓት ምስ መስዋኣቲ ብልዕን ምስ መስዋእቲ መስተን ጊርካ ንእግዚኣብሄር ንጥዑም ጨና ንመስዋእቲ ሓዊ ሰውኣዮ። |