Numbers 28:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መስዋእቲ መስተኡ ድማ ንሓደ ገንሸል ራብዓይ ክፋል ሂን ይኹን። ኣብ መቕደስ እቲ ብርቱዕ ወይኒ ከም መስተ መስዋእቲ ንእግዚኣብሄር ክፈስስ ኣሎካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የመጠጡም ቍርባን ለአንድ ጠቦት የኢን መስፈሪያ አራተኛው እጅ ነው፤ በመቅደሱ ውስጥ ለእግዚአብሔር ለመጠጥ ቍርባን መጠጥ ታፈስሳላችሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የመጠጡ ቍርባን ለአንድ ጠቦት የኢን መስፈሪያ አራተኛው እጅ ነው፤ በመቅደሱ ውስጥ ለእግዚአብሔር ለመጠጥ ቍርባን መጠጥ ታፈስሳለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የመጠጡ ቁርባን ለአንድ ጠቦት የኢን መስፈሪያ አራተኛው እጅ ይሁን፤ በመቅደሱ ውስጥ ለጌታ ለመጠጥ ቁርባን መጠጥ አፍስስ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋና ያርሽያ ኡሻ ያርሹ እት ዶርሳ ኦርግያዉ እት ሊትሮ ግድያ ዎይንያ ኤሳ። ኡሻ ያርሹዋ ጌሻ ሳኣን መና ጎዳዉ ጉስተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaana yarshshiyaa ushshaa yarshshuu itti dorssaa orggiyaw itti liitiro gidiyaa woyniyaa eessaa. Ushshaa yarshshuwaa Geeshsha Sa'aan Med'inaa Godaw gussite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Koyro laaqqazara shiiqiza ushsha yarshoy issi litiro gidiza mino ushshu geeshshasozan GODAAS gussite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኮይሮ ላቃዛራ ሺቂዛ ኡሻ ያርሾይ ኢሲ ሊቲሮ ጊዲዛ ሚኖ ኡሹ ጌሻሶዛን ጎዳስ ጉሲቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኮይሮ ማራዝያራ እስ ልትሮ ጫላ ዎይነ ኡሻ ያርሾ ኦድ ያርሾ በሳን ጎዳስ ጉስተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Koyro maraziyara issi litiro caala woyne ushsha yarsho oothidi yarsho bessan Godaas gussite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእያንዳንዱ ጠቦት ጋር አብሮት የሚቀርበውም የመጠጥ ቍርባን ፈልቶ የወጣለት የሂን አንድ አራተኛ መጠጥ ይሆናል፤ የመጠጡንም ቍርባን በተቀደሰው ቦታ ላይ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) አፍስሱት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከመጀመሪያው ጠቦት ጋር የመጠጥ መባ ሆኖ እንዲቀርብ አንድ ሊትር ጠንካራ መጠጥ በመሠዊያው ላይ አፍስሱበት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምስቲ ሓደ ጡበት በጊዕ ዝውፈ መስዋእቲ መስተ ሓደ ሊትሮ ይኹን። እቲ ንእግዚኣብሄር፥ ኣብ ቅዱስ ቦታ ዝፈስስ መስዋእቲ መስተ፥ ብርቱዕ መስተ ይኹን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንመስዋኣቲ መስተ ኸአ ምስቲ ሓደ ገንሸል ርብዒ ሂን ይኹን። ኣቲ መስዋእቲ መስተ ኻብ ብርቱዕ መስተ ንእግዚኣብሄር ኣብ ቅዱስ ቦታ ይኹዖ። |