Numbers 28:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዓስራይ ኤፋ ሓርጭ ድማ መስዋእቲ ብልዒ፡ ምስ ራብዓይ ክፋል ናይ ሓደ ሂን ዝተሃርመ ዘይቲ ተሓዋዊሱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለእህልም ቍርባን የኢን መስፈሪያ አራተኛ እጅ በሆነ፥ ተወቅጦ በተጠለለ ዘይት የተለወሰ የኢፍ መስፈሪያ ዐሥረኛ እጅ መልካም ዱቄት ታቀርባላችሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለእህልም ቍርባን የኢን መስፈሪያ አራተኛ እጅ በሆነ ተወቅጦ በተጠለለ ዘይት የተለወሰ የኢፍ መስፈሪያ አሥረኛ እጅ መልካም ዱቄት ታቀርባለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የኢንም መስፈሪያ አራተኛ እጅ በሆነ ተወቅጦ በተጠለለ ዘይት የተለወሰ የኢፍ መስፈሪያ አሥረኛ እጅ መልካም ዱቄት ለእህል ቁርባን ታቀርባለህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ሄዋና እት ሊትሮ ግድያ ዛይትያን ሙናቀቴዳ እት ኪሎ ግራመ ሙሩታ ዛርጋ ልያ ካ ያርሾ ያርሽተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay hewaana itti liitiro gidiyaa zayitiyaan munak'etteedda itti kiilo giraame muruta zarggaa d'iiliyaa katsaa yarshshoo yarshshite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Issi issi laaqqara issi kilo gidiza liiqo dhiille issi litiro gidiza wogara zayten munuqettidi kaththa yarsho gidi shiiqo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢሲ ኢሲ ላቃራ ኢሲ ኪሎ ጊዲዛ ሊቆ ሌ ኢሲ ሊቲሮ ጊዲዛ ዎጋራ ዛይቴን ሙኑቄቲዲ ካ ያርሾ ጊዲ ሺቆ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ ሄ ማራዝያራ እስ ልትሮ ሻማሆ ዛይተን ሙኑቀትዳ እስ ክሎ ግራመ ሎኦ ግስተ ለ ካ ያርሾ ያርሽተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi he maraziyara issi litiro shamaho zayten munuqetida issi kilo giraame lo77o giste dhiille katha yarsho yarshite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚህም ጋር ተወቅጦ በተጠለለ በሂን አንድ አራተኛ የወይራ ዘይት የተለወሰ የኢፍ አንድ ዐሥረኛ ልም ዱቄት የእህል ቍርባን አዘጋጁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከእያንዳንዱም ጠቦት ጋር ምርጥ በሆነ፥ በአንድ ሊትር የወይራ ዘይት የተለወሰ፥ አንድ ኪሎ ዱቄት የእህል ቊርባን ሆኖ ይቅረብ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንመስዋእቲ እኽሊ ብኢን መስፈሪ ራብዓይ ኢድ ተወቒጡ ብዝፀለለ ዘይቲ ዝተለወሰ ብመስፈሪ ኢፍ ዓስራይ ኢድ ፅቡቕ ሕሩጭ ኣቕርብ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንመስዋእቲ ብልዒ ኸአ ብርብዒ ሂን ጉዱእ ዘይቲ እተቖምጥዔ ዓስራይ ኣፍ ኤፋ ድኹም ሓርጭ። |