Numbers 28:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በሎም፦ እዚ ንእግዚኣብሄር እተቕርቦ መስዋእቲ ሓዊ እዩ። ክልተ ዓመት ዝዕድሚኦም ገንሸላት መዓልቲ መዓልቲ ብዘይ መንቅብ ከም ቀጻሊ ዝሓርር መስዋእቲ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም በላቸው፦ በእሳት ለእግዚአብሔር የምታቀርቡት ቍርባን ይህ ነው፤ ለሚቃጠል መሥዋዕት ነውር የሌለባቸውን ሁለት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች ዕለት ዕለት ታቀርባላችሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም በላቸው። በእሳት ለእግዚአብሔር የምታቀርቡት ቍርባን ይህ ነው፤ ለዘወትር ለሚቃጠል መሥዋዕት ነውር የሌለባቸውን ሁለት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች ዕለት ዕለት ታቀርባላችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህም በላቸው፦ ‘ለጌታ በእሳት የምታቀርቡት ቁርባን ይህ ነው፤ ለዘወትር ለሚቃጠል መሥዋዕት ነውር የሌለባቸውን ሁለት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች ዕለት ዕለት ታቀርባላችሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ኔን ኡንቱንታ፥ ‘መና ጎዳዉ ታማን ያርሽያ ያርሹ ሀዋ: ትላ ቦላና ደእያ፥ እት ላይ ግዴዳ ላኡ ዶርሳ ኦርገቱዋ ሀች ሀች ጹግያ ያርሾ ያርሽተ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay neeni unttuntta, ‹Med'inaa Godaw taman yarshshiyaa yarshshuu hawaa: tilla bollana de'iyaa, itti laytsaa gideedda laa"u dorssaa orggetuwaa hachchi hachchi s'uuggiyaa yarshshoo yarshshite; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka isttas, ‹Taman xuugettidi taas shiiqana yarshoy hayssafe kaallizayssa; istta bolla wosoy baynda layth gidiza nam7u dharsho laaqqata gallas gallas shiiqi xuugettiza yarshos shiishshite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ኢስታስ፥ ‹ታማን ጹጌቲዲ ታስ ሺቃና ያርሾይ ሃይሳፌ ካሊዛይሳ፤ ኢስታ ቦላ ዎሶይ ባይንዳ ላይ ጊዲዛ ናምኡ ርሾ ላቃታ ጋላስ ጋላስ ሺቂ ጹጌቲዛ ያርሾስ ሺሺቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳስ ታማን ፁገትድ ያርሸትያ ያርሾይ ሀይሳ፤ ኩመ ቦላራ ደእያ እስ ላይ ኩምዳ ናምኡ ማራዘታ ዎንታ ዎንታ ፁሳ ያርሾ ኦድ ያርሽተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaas taman xuugetidi yarshetiya yarshoy haysa; kumetha bollara de7iya issi laythi kumida nam7u marazeta wonta wonta xuussa yarsho oothidi yarshite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ደግሞም እንዲህ በላቸው፤ ‘በእሳት ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የምታቀርቡት መሥዋዕት ይህ ነው፤ አንድ ዓመት የሆናቸውንና እንከን የሌለባቸውን ሁለት ተባዕት የበግ ጠቦቶች መደበኛ የሚቃጠል መሥዋዕት በማድረግ በየዕለቱ አቅርቡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ለእኔ የሚቀርበውም በእሳት የሚቃጠል የምግብ ቊርባን የሚከተለው ነው፦ በየቀኑ ለሚቀርበው የሚቃጠል መሥዋዕት አንድ ዓመት የሞላቸውና ምንም ነውር የሌለባቸው ሁለት የበግ ጠቦቶች ይሁኑ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምዙይ ድማ በሎም፦ እቲ ንእግዚኣብሄር እተቕርብዎ መስዋእቲ ሓዊ ኸምዙይ እዩ፦ ነቲ መዓልቲ መዓልቲ ዝቐርብ ናይ ኵልሻዕ ዝቃፀል መስዋእቲ ዝኾኑ፥ ጐደሎ ዘይብሎም ዓመት ዝገበሩ ኽልተ ጡበት ኣባጊዕ ይኹኑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በሎም ድማ እቲ ንእግዚኣብሄር እተቕርብዎ መስዋእቲ ሓዊ እዚ እዩ፡ ነቲ ናይ ወርትግ ዚሓርር መስዋእቲ ነንመዓልቲ ጎደሎ ዜብሎም ክልተ ገንሸል ዓመት ንሓደ ገንሸል ብጊሓት ሰውኣዮ። |