Numbers 28:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ መዓልቲ በዅሪ ፍረታት እውን፡ ሰሙናትኩም ምስ ወድአ፡ ሓድሽ መስዋእቲ ምግቢ ንጐይታ እንተ ኣምጺእኩም፡ ቅዱስ ምትእኽኻብ ይግበረልኩም። ዝኾነ ናይ ኣገልግሎት ስራሕ ኣይትሰርሑ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “በበ​ዓለ ሠዊት ቀን በሰ​ን​በ​ታት በዓ​ላ​ችሁ አዲ​ሱን የእ​ህል ቍር​ባን ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ባቀ​ረ​ባ​ችሁ ጊዜ፥ የተ​ቀ​ደሰ ቀን ይሆ​ን​ላ​ች​ኋል፤ የተ​ግ​ባ​ርን ሥራ ሁሉ አት​ሥ​ሩ​በት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ደግሞ በበኵራት ቀን ከሰባቱ ሱባዔ በዓላችሁ አዲሱን የእህል ቍርባን ለእግዚአብሔር ባቀረባችሁ ጊዜ፥ የተቀደሰ ጉባኤ ይሆንላችኋል፤ የተግባርን ሥራ ሁሉ አትሥሩበት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ደግሞ በበኵራት ቀን ከሰባቱ ሱባዔ በዓላችሁ አዲሱን የእህል ቁርባን ለጌታ ባቀረባችሁ ጊዜ፥ የተቀደሰ ጉባኤ ይኑራችሁ፤ የጉልበት ሥራ ሁሉ አትሥሩበት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ሳምንታቱ ባላ ጋላሳን ህንተ መና ጎዳዉ ኦራ ካ ሺሽያ ዎደ፥ ጌሻ ሺቁዋ ሺቅተ፤ ዳቡርስያ ኦሶ አያነ ኦፕተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Saaminttatu Baalaa gallassan hintte Med'inaa Godaw ooratsa katsaa shiishshiyaa wode, geeshsha shiik'uwaa shiik'ite; daaburssiyaa ooso ayaanne ootsoppite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Kaththa shiishon ba7aale bonchchiza koyro gallas intte oorath gakkiza kaththaafe xeeraa GODAAS shiishshiza gallas goynnana shiiqiteppe attiin hara ay oosokka ooththofte.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ካ ሺሾን ባኣሌ ቦንቺዛ ኮይሮ ጋላስ ኢንቴ ኦራ ጋኪዛ ካፌ ጼራ ጎዳስ ሺሺዛ ጋላስ ጎይናና ሺቂቴፔ ኣቲን ሃራ ኣይ ኦሶካ ኦፍቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ካ ሺሾ ባኣለ ሳምንታን ኮይሮ ጋላስ ጎይኖስ ሺቅያ ዎደ ህንተ ኦራ ካፈ ያርሾ ያርሽተ፤ ሄ ዎደ አይ ኦሶካ ኦፍተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Katha Shiisho Ba7aale saamintan koyro gallas goyinnoos shiiqiya wode hinte ooratha kathaafe yarsho yarshite; he wode ay oosoka oothopite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘በየሳምንቱ በሚደረገው በዓል፣ አዲስ የእህል ቍርባን ለእግዚአብሔር (ያህዌ) በምታቀርቡበት በፍሬ በኵራት ቀን የተቀደሰ ጉባኤ አድርጉ፤ የዘወትር ተግባርም አትሥሩበት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “በመከር በዓል መጀመሪያ ቀን አዲስ እህል ለእግዚአብሔር መባ አድርጋችሁ በምታቀርቡበት ጊዜ ለአምልኮ ትሰበሰባላችሁ፤ ሥራም አትሠሩም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብበዓል ሰሙናት፥ በታ ንእግዚኣብሄር ሓድሽ መስዋእቲ እኽሊ እተቕርቡላ፥ ቀዳማይ ፍረኹም እትእክቡላ መዓልቲ፥ ቅዱስ ጉባኤ ግበሩ፤ ዝኾነ ስራሕውን ኣይትስርሑ።
Amharic Tigrinya 2011 በታ ቐዳመይቲ ፍሬኹም ንእግዚኣብሄር ሓድሽ መስዋእቲ ብልዒ እተቕርቡላ መዓልቲ፡ በቲ ናይ ሰሙን በዓላትኩም፡ ቅዱስ ኣኼባ ይኹነልኩም፡ ገለ ዕዮ ኣገልግሎት ኣይትዕየዩ።