Numbers 28:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መስዋእቲ ምግቦም ድማ ምስ ዘይቲ ዝተሓወሶ ሓርጭ ይኹን፡ ሰለስተ ዓስራይ ንብዕራይ፡ ክልተ ዓስራይ ድማ ንሓንቲ ድዑል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእህል ቍርባናቸውንም በዘይት የተለወሰ መልካም ዱቄት፥ ለአንድ ወይፈን ከመስፈሪያው ከዐሥር እጅ ሦስት እጅ፥ ለአውራውም በግ ከመስፈሪያው ከዐሥር እጅ ሁለት እጅ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእህል ቍርባናቸውንም በዘይት የተለወሰ መልካም ዱቄት፥ ለአንድ ወይፈን ከመስፈሪያው ከአሥር እጅ ሦስት እጅ፥ ለአውራውም በግ ከመስፈሪያው ከአሥር እጅ ሁለት እጅ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእህል ቁርባናቸውንም በዘይት የተለወሰ መልካም ዱቄት፥ ለአንድ ወይፈን ከመስፈሪያው ከዐሥር እጅ ሦስት እጅ፥ ለአውራውም በግ ከመስፈሪያው ከዐሥር እጅ ሁለት እጅ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካ ያርሾ እት ኮሩማና ዛይትያን ሙናቀቴዳ ሄዙ ኪሎ ግራመ ግድያ ሙሩታ ዛርጋ ልያ፥ እት ዶርሳ ኦርግያና ላኡ ኪሎ ግራመ ግድያ ልያነ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Katsaa yarshshoo itti korumaanna zayitiyaan munak'etteedda heezzu kiilo giraame gidiyaa muruta zarggaa d'iiliyaa, itti dorssaa orggiyaana laa"u kiilo giraame gidiyaa d'iiliyaanne |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Issi issi mirgora kaththa yarshos heedzdzu kilo gidiza liiqo dhiille wogara zayten munuqidi shiishshite; qasse dharshozara kaththa yarshos nam7u kilo gidiza liiqo dhiille wogara zayten munuqi shiishshite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢሲ ኢሲ ሚርጎራ ካ ያርሾስ ሄ ኪሎ ጊዲዛ ሊቆ ሌ ዎጋራ ዛይቴን ሙኑቂዲ ሺሺቴ፤ ቃሴ ርሾዛራ ካ ያርሾስ ናምኡ ኪሎ ጊዲዛ ሊቆ ሌ ዎጋራ ዛይቴን ሙኑቂ ሺሺቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ ዎፋኑዋራ ሻማሆ ዛይተን ሙኑቀትዳ ሄ ክሎ ግራመ ሎኦ ግስተ ለ፥ እስ ማራዝያራ ናምኡ ክሎ ግራመ ለነ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi wofaanuwara shamaho zayten munuqetida heedzu kilo giraame lo77o giste dhiille, issi maraziyara nam7u kilo giraame dhiillenne |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእያንዳንዱም ወይፈን ጋር ለእህል ቍርባን የሚሆን በዘይት የተለወሰ የኢፍ ሦስት ዐሥረኛ ልም ዱቄት፣ ከአውራውም በግ ጋር የኢፍ ሁለት ዐሥረኛ ልም ዱቄት አቅርቡ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ተገቢ የሆነውንም የእህል ቊርባን በወይራ ዘይት የተለወሰ ምርጥ ዱቄት አቅርቡ፤ ይኸውም ከእያንዳንዱ ኰርማ ጋር ሦስት ኪሎ ዱቄት፥ ከአውራው በግ ጋር ሁለት ኪሎ ዱቄት፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምስኡ ዝቐርብ መስዋእቲ እኽሊ ኸዓ ብዘይቲ ዝተለወሰ ልሑም ሕሩጭ ኣቕርቡ፤ መምስ ሓደ ዝራብዕ ሰለስተ ኺሎ ግራም፥ ምስቲ ማጕላ ኽልተ ኺሎ ግራም፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናይ ብልዒ መስዋእቶም ከአ ብዘይቲ እተቖምጥዔ ድኹም ሓርጭ፡ ንዝራብዕ ሰለስተ ዓስራይ ኣፍ ሰውኡ፡ |