Numbers 28:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንደቂ እስራኤል ኣዚዝኩም በሎም፦ መስዋእተይን እንጌራይን ንመስዋእቲ ሓዊ፡ ከም ጥዑም ጨና ንዓይ፡ ኣብ ግዚኡ ብጥንቃቐ ኣምጽኡለይ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ልጆች እን​ዲህ ብለህ እዘ​ዛ​ቸው፦ ቍር​ባ​ኔን፥ መባ​ዬ​ንና የበጎ መዓዛ መሥ​ዋ​ዕ​ቴን በበ​ዓ​ላት ቀኖች ታቀ​ር​ቡ​ልኝ ዘንድ ጠብቁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤልን ልጆች እንዲህ ብለህ እዘዛቸው። መብሌን፥ ለእኔ ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን በእሳት የተደረገውን ቍርባኔን፥ መባዬን በየጊዜው ታቀርቡልኝ ዘንድ ጠብቁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስራኤልን ልጆች እንዲህ ብለህ እዘዛቸው፦ “‘ማዕዴን፥ ለእኔ መዓዛው ያማረ ሽታ እንዲሆን በእሳት የሚቀርበውን ቁርባኔን፥ መባዬን በተገቢው ጊዜ እንድታቀርቡልኝ በጥንቃቄ ልብ በሉ።’
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “እስራኤላቱዋ ሀዋዳን ያጋደ አዛዛ፤ ‘ታ ቁማ፥ ታና ቶሹኩ ጊደ ሳዋና ማላ፥ ታማን ያርሽያ ታ ያርሹዋ ኬሬዳ ዎድያን ዎድያን ታዉ ናጊደ እምተ’ ያጋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Israa'eelatuwaa hawaadan yaagaade azaza; ‹Ta k'umaa, taana toshukku giide sawana mala, taman yarshshiyaa ta yarshshuwaa keereedda wodiyaan wodiyaan taw naagiide immite› yaaga.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Neni Isra7eele asaas, ‹Iza sawoy tunnu gi tana ufayssana mala xuugettiza kaththa yarsho woden woden naagidi istti taas shiishshana mala ne istta azaza› ga yoota.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኔኒ ኢስራኤሌ ኣሳስ፥ ‹ኢዛ ሳዎይ ቱኑ ጊ ታና ኡፋይሳና ማላ ጹጌቲዛ ካ ያርሾ ዎዴን ዎዴን ናጊዲ ኢስቲ ታስ ሺሻና ማላ ኔ ኢስታ ኣዛዛ› ጋ ዮታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “እስራኤለ አሳ ሀይሳዳ ያጋዳ ኪታ፤ ፁገትያ ሳውያ ካ ያርሾ ዎደን ዎደን ታዉ ያርሽተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Isra7eele asaa haysada yaagada kiitta; xuugetiya sawiya katha yarsho woden woden taw yarshite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ይህን ትእዛዝ ለእስራኤላውያን እንዲህ ብለህ ስጣቸው፤ ‘ሽታው ደስ እንዲያሰኘኝ በእሳት የሚቀርብልኝን የምግብ ቍርባን የተወሰነውን ጊዜ ጠብቃችሁ አቅርቡልኝ።’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ለእስራኤል ሕዝብ የምትሰጣቸው ትእዛዝ ይህ ነው፦ መዓዛው ደስ የሚያሰኝ በእሳት የሚቃጠል የምግብ ቊርባን እንዲያቀርቡልኝ ንገራቸው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንደቂ እስራኤል፥ ነቲ ጥዑም ዝጨናኡ ደስ ዘብለኒ ብሓዊ ዝቃፀል መስዋእቲ መባአይ፥ በቲ ምዱብ ጊዜኡ ኸቕርቡለይ ኣዝዞም።
Amharic Tigrinya 2011 ንደቂ እስራኣኤል፡ መስዋእተይ እቲ ብልዔይ፡ ነቲ ጥዑም ጨና ዚኾነኒ ናይ ሓዊ መስዋእተይ፡ በቲ ምዱብ ጊዚኡ ከተቕርቡለይ ሓልው ኢልካ ኣዝዞም፡