Numbers 28:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ግናኸ ንእግዚኣብሄር ዚሓርር መስዋእቲ ሓዊ መስዋእቲ ኣቕርቡ። ክልተ ጫጩት ብዕራይን ሓደ ድዑልን ሸውዓተ ዓመት ገንሸልን፤ ንዓኻትኩም መንቅብ ዘይብሎም ክኾኑ ኣለዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በእ​ሳ​ትም የተ​ደ​ረ​ገ​ውን ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ቃ​ጠ​ለ​ውን መሥ​ዋ​ዕት ታቀ​ር​ባ​ላ​ችሁ፤ ከላ​ሞች ሁለት በሬ​ዎች፥ አንድ አውራ በግ፥ ሰባት የአ​ንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦ​ቶች ነውር የሌ​ለ​ባ​ቸው ይሁ​ኑ​ላ​ችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በእሳትም የተደረገውን ለእግዚአብሔር የሚቃጠለውን መሥዋዕት ታቀርባላችሁ፤ ሁለት ወይፈኖች፥ አንድ አውራ በግ፥ ሰባት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች፤ ነውር የሌለባቸው ይሁኑላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለጌታም የሚቃጠለውን መሥዋዕት በእሳት የሚቀርበውን ቁርባን ታቀርባላችሁ፤ ሁለት ወይፈኖች፥ አንድ አውራ በግ፥ ሰባት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች፤ እነርሱም ነውር የሌለባቸው መሆናቸውን ተመልከቱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ላኡ ኮሩማቱዋ፥ እት ዶርሳ ኦርግያነ እት ላይ ግዴዳ ላፑን ዶርሳ ኦርገቱዋ፥ ኡባይካ ትላ ቦላና ደእያዋንታ፥ ታማን ያርሽያ ያርሹዋ ኦደ፥ መና ጎዳዉ ያርሽተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Laa"u korumatuwaa, itti dorssaa orggiyaanne itti laytsaa gideedda laappun dorssaa orggetuwaa, ubbaykka tilla bollana de'iyaawantta, taman yarshshiyaa yarshshuwaa ootsiide, Med'inaa Godaw yarshshite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istta bolla wosoy baynda 2 mirgota, issi dharshonne layth kumida laappun dharsho laaqqata xuugettiza yarsho histti GODAAS shiishshite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስታ ቦላ ዎሶይ ባይንዳ 2 ሚርጎታ፥ ኢሲ ርሾኔ ላይ ኩሚዳ ላፑን ርሾ ላቃታ ጹጌቲዛ ያርሾ ሂስቲ ጎዳስ ሺሺቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቦረይ ባይና ናምኡ ዎፋኖታ፥ እስ ማራዘነ እስ ላይ ኩምዳ ላፑን ዶርሳ ኡርገታ ፁሳ ያርሾ ኦድ ጎዳስ ያርሽተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Borey bayna nam7u wofaanota, issi marazenne issi laythi kumida laapun dorsa urgeta xuussa yarsho oothidi Godaas yarshite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንከን የሌለባቸው ሁለት ወይፈኖች፣ አንድ አውራ በግና ዓመት የሆናቸው ሰባት ተባዕት የበግ ጠቦቶች በእሳት የሚቃጠል መሥዋዕት በማድረግ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) አቅርቡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የምግብ ቊርባን አድርጋችሁ የሚቃጠል መሥዋዕት አቅርቡ፤ ይኸውም ነውር የሌለባቸው ሁለት ወይፈኖች፥ አንድ አውራ በግ፥ አንድ ዓመት የሞላቸው ሰባት ተባዕት የበግ ጠቦቶች ታቀርባላችሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ግና ኽልተ ዝራብዓት፥ ሓደ ማጕላ፥ ዓመት ዝገበሩ ሸውዓተ ጡቦታት ኣባጊዕ፥ ኵሎም ጐደሎ ዘይብሎም፥ ብሓዊ ተቓፂሉ ዝቐርብ ዝቃፀል መስዋእቲ ንእግዚኣብሄር ኣቕርቡ።
Amharic Tigrinya 2011 ግናኸ መስዋእቲ ሓዊ፡ ዚሐርር መስዋእቲ ንእግዚኣብሄር ክልተ ዝራዕ፡ ሓደ ድዑል፡ ሾብዓተ ገንሸል ዓመት ኣቕርቡ፡ ጎደሎ ዜብሎም ይኹነልኩም።