Numbers 28:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) መስዋእቲ መስተኦም ድማ ኣብ ክንዲ ብዕራይ ፍርቂ ሂን ወይኒ፡ ንሓንቲ ድዑል ድማ ሲሶ ሂን፡ ንሓንቲ ገንሸል ድማ ራብዓይ ሂን ይኹን። ኣብ ነፍሲ ወከፍ ወርሒ ኣብ ኣዋርሕ ዓመት ዚሓርር መስዋእቲ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የመ​ጠጥ ቍር​ባ​ና​ቸ​ውም ለአ​ንድ ወይ​ፈን የኢን ግማሽ፥ ለአ​ው​ራው በግም የኢን ሲሦ፥ ለአ​ን​ዱም ጠቦት የኢን አራ​ተኛ እጅ የወ​ይን ጠጅ ይሆ​ናል፤ ይህ ለዓ​መቱ የወር መባቻ ሁሉ የሚ​ቃ​ጠል መሥ​ዋ​ዕት ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የመጠጥ ቍርባናቸውም ለአንድ ወይፈን የኢን ግማሽ፥ ለአውራው በግም የኢን ሢሶ፥ ለአንዱም ጠቦት የኢን አራተኛ እጅ የወይን ጠጅ ይሆናል፤ ይህ ለዓመቱ የወር መባቻ ሁሉ የሚቃጠል መሥዋዕት ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የመጠጥ ቁርባናቸውም ለአንድ ወይፈን የኢን ግማሽ፥ ለአውራው በግም የኢን ሢሶ፥ ለአንዱም ጠቦት የኢን አራተኛ እጅ የወይን ጠጅ ይሆናል፤ ይህ ለዓመቱ የወር መባቻ ሁሉ የሚቃጠል መሥዋዕት ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ኡሻ ያርሾ እት እት ኮሩማና ላኡ ሊትሮ ግድያ ዎይንያ ኤሳ፥ እት ዶርሳ ኦርግያና እት ሊትሮነ ባጋ ዎይንያ ኤሳነ እት እት ዶርሳ ማራና እት ሊትሮ ግድያ ዎይንያ ኤሳ ሺሽተ። ሀዌ ላይ ግዶን አግናይ ጼርያ ጋላሳ ኡባን ያርሽያ ጹግያ ያርሹዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay ushshaa yarshshoo itti itti korumaanna laa"u liitiro gidiyaa woyniyaa eessaa, itti dorssaa orggiyaana itti liitironne bagga woyniyaa eessaanne itti itti dorssaa maraanna itti liitiro gidiyaa woyniyaa eessaa shiishshite. Hawe laytsaa giddon aginay s'eeriya gallassaa ubbaan yarshshiyaa s'uuggiyaa yarshshuwaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Issi issi mirgora nam7u litiro gidiza woyne ushshu, dharshozara issi litironne sayso gidiza woyne ushshunne issi issi laaqqara issi litiro gidiza woyne ushshu yarshos shiishshite; hessika aginan aginan layth kumeth shiiqiza xuugettiza yarsho.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢሲ ኢሲ ሚርጎራ ናምኡ ሊቲሮ ጊዲዛ ዎይኔ ኡሹ፥ ርሾዛራ ኢሲ ሊቲሮኔ ሳይሶ ጊዲዛ ዎይኔ ኡሹኔ ኢሲ ኢሲ ላቃራ ኢሲ ሊቲሮ ጊዲዛ ዎይኔ ኡሹ ያርሾስ ሺሺቴ፤ ሄሲካ ኣጊናን ኣጊናን ላይ ኩሜ ሺቂዛ ጹጌቲዛ ያርሾ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃስ ኡሻ ያርሹዋ እስ እስ ዎፋኑዋስ ናምኡ ልትሮ ዎይነ፥ እስ ማራዝያስ እስ ልትሮነ ባጋ ዎይነ ኡሻነ እስ እስ ዶርሳ ኡርግያስ እስ ልትሮ ግድያ ዎይነ ኡሽ ሺሽተ። ሀይስ ላይ ግዶን አጌን ፄርያ ኮይሮ ጋላሳን ኦሰትያ ፁሳ ያርሾ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qassi ushsha yarshuwa issi issi wofaanuwas nam7u litiro woyne, issi maraziyas issi litironne bagga woyne ushshaanne issi issi dorsa urgiyas issi litiro gidiya woyne ushshi shiishite. Haysi laytha giddon ageeni xeeriya koyro gallasan oosetiya xuussa yarsho.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከእያንዳንዱ ወይፈን ጋር ለመጠጥ ቍርባን የሚሆን የኢን ግማሽ የወይን ጠጅ፣ ከአውራው በግ ጋር የኢን አንድ ሦስተኛ፣ ከእያንዳንዱም የበግ ጠቦት ጋር የኢን አንድ አራተኛ የወይን ጠጅ ይቅረብ፤ ይህም በየወሩ መባቻ ዓመቱን ሙሉ የሚቀርብ የሚቃጠል መሥዋዕት ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ተገቢ ለሆነው የመጠጥ መባ ከእያንዳንዱ ኰርማ ጋር ሁለት ሊትር መጠጥ፥ ከአውራው በግ ጋር አንድ ተኩል ሊትር መጠጥ፥ ከእያንዳንዱም ጠቦት ጋር አንድ ሊትር የወይን ጠጅ አቅርቡ፤ በዓመቱ ሙሉ፥ ወር በገባ በመጀመሪያው ቀን ስለሚቀርበው የሚቃጠል መሥዋዕት የተሰጠው የሥርዓት መመሪያ ይኸው ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year መስዋእቲ መስተ ድማ መምስ ሓደ ዝራብዕ ክልተ ሊትሮ፥ ምስቲ ሓደ ማጕላ ሓደ ሊትሮን ፈረቓን፥ መምስ ሓደ ጡበት በጊዕ ድማ ሓደ ሊትሮ ወይኒ ኣቕርቡ። እዙይ ዓመት ምሉእ፥ ወርሒ ወርሒ ዝቐርብ፥ ወርሓዊ ዝቃፀል መስዋእቲ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ናይ መስተ መስዋእቶም ድማ ንዝራብዕ ፈረቓ ሂን ወይኒ፡ ንድዑል ከአ ሳልሳይ ኣፍ ሂን፡ ንገንሸል ከአ ርብዒ ሂን። እዚ ኣብ ናይ ዓመት ኣዋርሕ። በብወርሒ ዚሓርር መሰዋእቲ እዩ።