Numbers 28:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ መጀመርታ ኣዋርሕኩም ድማ ንየሆዋ ዚሓርር መስዋእቲ ኣቕርቡ። ክልተ ጫጩት ብዕራይን ሓደ ድዑልን ሸውዓተ ዓመት ዝዕድሚኦም ገንሸላት መንቅብ ዘይብሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “በወሩም መባቻ ለእግዚአሔር የሚቃጠል መሥዋዕት ታቀርባላችሁ፤ ከላሞች ሁለት፥ አንድ አውራ በግ፥ ነውርም የሌለባቸውን ሰባት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በወሩም መባቻ ለእግዚአብሔር የሚቃጠል መሥዋዕት ታቀርባላችሁ፤ ሁለት ወይፈን፥ አንድ አውራ በግ፥ ነውርም የሌለባቸውን ሰባት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “በወሩም መባቻ ለጌታ የሚቃጠል መሥዋዕት አቅርቡ፤ ሁለት ወይፈን፥ አንድ አውራ በግ፥ ነውርም የሌለባቸውን ሰባት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች ታቀርባላችሁ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘አግናይ ጼርያ ጋላሳ ኡባን፥ ላኡ ኮሩማቱዋ፥ እት ዶርሳ ኦርግያነ እት ላይ ግዴዳ ላፑን ዶርሳ ኦርገቱዋ፥ ኡባይካ ትላ ቦላና ደእያዋንታ፥ ጹግያ ያርሹዋ ኦደ፥ መና ጎዳዉ ያርሽተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Aginay s'eeriya gallassaa ubbaan, laa"u korumatuwaa, itti dorssaa orggiyaanne itti laytsaa gideedda laappun dorssaa orggetuwaa, ubbaykka tilla bollana de'iyaawantta, s'uuggiyaa yarshshuwaa ootsiide, Med'inaa Godaw yarshshite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Aginan aginan koyro gallas gallas istta bolla wosoy baynda nam7u mirgota, issi dharshonne layth kumida laappun dharsho laaqqata GODAAS xuugettiza yarsho histti shiishshite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ኣጊናን ኣጊናን ኮይሮ ጋላስ ጋላስ ኢስታ ቦላ ዎሶይ ባይንዳ ናምኡ ሚርጎታ፥ ኢሲ ርሾኔ ላይ ኩሚዳ ላፑን ርሾ ላቃታ ጎዳስ ጹጌቲዛ ያርሾ ሂስቲ ሺሺቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “አጌን ፄርያ ኮይሮ ጋላስ ናምኡ ዎፋኖታ፥ እስ ማራዘነ እስ ላይ ኩምዳ ቦረይ ባይና ላፑን ዶርሳ ኡርገታ ፁሳ ያርሾ ኦድ ጎዳስ ያርሽተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Ageeni xeeriya koyro gallas nam7u wofaanota, issi marazenne issi laythi kumida borey bayna laapun dorsa urgeta xuussa yarsho oothidi Godaas yarshite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘በየወሩ መባቻ እንከን የሌለባቸውን ሁለት ወይፈኖች፣ አንድ አውራ በግ፣ ዓመት የሆናቸውን ሰባት ተባዕት የበግ ጠቦቶችን የሚቃጠል መሥዋዕት አድርጋችሁ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) አቅርቡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “በእያንዳንዱ ወር መጀመሪያ ቀን የሚቃጠል መሥዋዕት ለእግዚአብሔር አቅርቡ፤ ይኸውም ነውር የሌለባቸውን ሁለት ወይፈኖች፥ አንድ አውራ በግ፥ አንድ ዓመት የሞላቸው ሰባት ተባዕት የበግ ጠቦቶች ታቀርባላችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ መጀመርታ ዅለን ኣዋርሕ ድማ ኽልተ ዝራብዓት፥ ሓደ ማጕላ፥ ዓመት ዝገበሩ ሸውዓተ ጡቦታት ኣባጊዕ፥ ኵሎም ጐደሎ ዘይብሎም፥ ዝቃፀል መስዋእቲ ጌርኩም ንእግዚኣብሄር ኣቕርቡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ መጀምርታ ኣዋርሕኩም ድማ ክልተ ዝራብዕ፡ ሓደ ድዑል፡ ሾብዓተ ገንሸል ዓመት ጎደሎ ዜብሎም፡ ንእግዚኣብሄር ዚሐርር መስዋእቲ ከተቕርቡ ኢኹም። |