Numbers 28:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ መጀመርታ ኣዋርሕኩም ድማ ንየሆዋ ዚሓርር መስዋእቲ ኣቕርቡ። ክልተ ጫጩት ብዕራይን ሓደ ድዑልን ሸውዓተ ዓመት ዝዕድሚኦም ገንሸላት መንቅብ ዘይብሎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “በወ​ሩም መባቻ ለእ​ግ​ዚ​አ​ሔር የሚ​ቃ​ጠል መሥ​ዋ​ዕት ታቀ​ር​ባ​ላ​ችሁ፤ ከላ​ሞች ሁለት፥ አንድ አውራ በግ፥ ነው​ርም የሌ​ለ​ባ​ቸ​ውን ሰባት የአ​ንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦ​ቶች፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በወሩም መባቻ ለእግዚአብሔር የሚቃጠል መሥዋዕት ታቀርባላችሁ፤ ሁለት ወይፈን፥ አንድ አውራ በግ፥ ነውርም የሌለባቸውን ሰባት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “በወሩም መባቻ ለጌታ የሚቃጠል መሥዋዕት አቅርቡ፤ ሁለት ወይፈን፥ አንድ አውራ በግ፥ ነውርም የሌለባቸውን ሰባት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች ታቀርባላችሁ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘አግናይ ጼርያ ጋላሳ ኡባን፥ ላኡ ኮሩማቱዋ፥ እት ዶርሳ ኦርግያነ እት ላይ ግዴዳ ላፑን ዶርሳ ኦርገቱዋ፥ ኡባይካ ትላ ቦላና ደእያዋንታ፥ ጹግያ ያርሹዋ ኦደ፥ መና ጎዳዉ ያርሽተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Aginay s'eeriya gallassaa ubbaan, laa"u korumatuwaa, itti dorssaa orggiyaanne itti laytsaa gideedda laappun dorssaa orggetuwaa, ubbaykka tilla bollana de'iyaawantta, s'uuggiyaa yarshshuwaa ootsiide, Med'inaa Godaw yarshshite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Aginan aginan koyro gallas gallas istta bolla wosoy baynda nam7u mirgota, issi dharshonne layth kumida laappun dharsho laaqqata GODAAS xuugettiza yarsho histti shiishshite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ኣጊናን ኣጊናን ኮይሮ ጋላስ ጋላስ ኢስታ ቦላ ዎሶይ ባይንዳ ናምኡ ሚርጎታ፥ ኢሲ ርሾኔ ላይ ኩሚዳ ላፑን ርሾ ላቃታ ጎዳስ ጹጌቲዛ ያርሾ ሂስቲ ሺሺቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “አጌን ፄርያ ኮይሮ ጋላስ ናምኡ ዎፋኖታ፥ እስ ማራዘነ እስ ላይ ኩምዳ ቦረይ ባይና ላፑን ዶርሳ ኡርገታ ፁሳ ያርሾ ኦድ ጎዳስ ያርሽተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Ageeni xeeriya koyro gallas nam7u wofaanota, issi marazenne issi laythi kumida borey bayna laapun dorsa urgeta xuussa yarsho oothidi Godaas yarshite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘በየወሩ መባቻ እንከን የሌለባቸውን ሁለት ወይፈኖች፣ አንድ አውራ በግ፣ ዓመት የሆናቸውን ሰባት ተባዕት የበግ ጠቦቶችን የሚቃጠል መሥዋዕት አድርጋችሁ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) አቅርቡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “በእያንዳንዱ ወር መጀመሪያ ቀን የሚቃጠል መሥዋዕት ለእግዚአብሔር አቅርቡ፤ ይኸውም ነውር የሌለባቸውን ሁለት ወይፈኖች፥ አንድ አውራ በግ፥ አንድ ዓመት የሞላቸው ሰባት ተባዕት የበግ ጠቦቶች ታቀርባላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ መጀመርታ ዅለን ኣዋርሕ ድማ ኽልተ ዝራብዓት፥ ሓደ ማጕላ፥ ዓመት ዝገበሩ ሸውዓተ ጡቦታት ኣባጊዕ፥ ኵሎም ጐደሎ ዘይብሎም፥ ዝቃፀል መስዋእቲ ጌርኩም ንእግዚኣብሄር ኣቕርቡ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ መጀምርታ ኣዋርሕኩም ድማ ክልተ ዝራብዕ፡ ሓደ ድዑል፡ ሾብዓተ ገንሸል ዓመት ጎደሎ ዜብሎም፡ ንእግዚኣብሄር ዚሐርር መስዋእቲ ከተቕርቡ ኢኹም።